ይህ ሰርጥ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን የሚመለከቱ ድሮም የነበሩ እና አዳዲስ መጽሐፍትን በPDF ቅርጽ ያደራጃል። ሰባቱ ምስጢራተ ቤተክርስቲያን፣ ጾማት፣ በዓላት፣ ጸሎቶች፣ ቅዱሳንን የሚመለከቱ ታሪኮች እና የቤተክርስቲያን ጉባኤዎች ታሪክን ያስተምራል። በአብነት የሚቀርቡት ልእክቶች ከመጽሐፍ ቅዱስ እና ከቅዱሳን አበው ጽሑፎች የተወሰዱ ሲሆን፣ ለአካባቢያዊ እና ለውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ኦርቶዶክሳውያን መንፈሳዊ መርጃ ይሰጣል።
High-quality original religious content with detailed theological explanations, well-structured PDF resources, and strong consistent engagement from a dedicated faith community.
Ethiopian Orthodox Christians, theology students, clergy, and devout believers seeking religious literature and doctrinal teachings. Primarily Amharic-speaking audience aged 25-60, including diaspora communities maintaining religious traditions.
religious education, PDF book sharing, theological commentary, liturgical updates
regular posts several times per week, with seasonal increases during fasting periods and major feasts
📚81ዱ መጽሐፍ ቅዱስ በአዲስ አበባ ለሚገኙ ምእመናን ማድረስ ጀምረናል አሁን ላይ የተረከብነው ጥቂት በመሆኑ በ 0970908094 ላይ በመደወል ማዘዝ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን ። 🔔ለቻናላችን አባላት ታላቅ ቅናሽ ተደርጓል 📯 ⛪️ኦርቶዶክሳዊ መጽሐፍ📚
በጎፋ ዞን የተጎዱ ወገኖቻችን እናግዝ በ 8091 የፈለጋችሁትን የብር መጠን በመጻፍ sms ይላኩ የጎፋ ዞን የአደጋ ጊዜ ዝግጁነት እና ምላሽ ፈንድ። 1000511561276 እግዚአብሔር አምላክ በምህረቱ ይጎብኘን ። 🙏🙏 ለመላው ኢትዮጵያዊያን እና ለቤተሰቦቻቸው መጽናናትን እንመኛለን 😭 ሼር እናድርግ ሼር…
Nessuna recensione
Sii il primo a condividere la tua esperienza con questo canale.
positive
የዐቢይ ጾም ሳምንታት ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስሙ ጐልቶ ከሚነሳባቸው ጉዳዮች አንዱ በዐቢይ ጾም ውስጥ ለሚገኙ ሳምንታት የየራሳቸው መጠሪያ በመስጠቱ ነው፡፡ ቅዱስ ያሬድ ለሳምንታቱ ስያሜዎችን ሲሰጥ ጌታችን የሠራቸውን የቸርነት ሥራዎችን፣ ያስተማራቸው ትምህርቶችን፣ ተጠቅሟል፡፡ በአጠቃላይ በዐቢይ ጾም ውስጥ…
#ቅድስት_ሥላሴ "ሥላሴን " " ቅድስት ሥላሴ እያልን የመጥራታችን ምስጢር ምንድን ነው ? አንዲት ሴት ወይም እናት ልጆቿን አልወለደችም ተብላ አትጠረጠርም ፤ ሥላሴም ይህንን ዓለም ፈጥረዋል እናም አልፈጠሩም ተብለው አይጠራጠሩም ። አንዲት ሴት በባሕሪይዋ ልጅን ታስገኛለች ፤ ሥላሴም ይህንን ዓለም ካለመኖር ወደ መ…
#ጸሎተ_ሃይማኖት (የሃይማኖት ጸሎት) ነአምን በ፩ዱ፡ አምላክ እግዚአብሔር አብ አኃዜ ኲሉ ገባሬ ሰማያት ወምድር ዘያስተርኢ ወዘኢያስተርኢ። ሁሉን በያዘ ሰማይንና ምድርን የሚታየውንና የማይታየውን በፈጠረ በአንድ አምላክ በእግዚአብሔር አብ እናምናለን። መቅድም ሀ. ስሙ 1. ጸሎተ ሃይማኖት 2. የኒ…
#ፀሎት ፀሎት ማለት ምን ማለት ነው? #ጸሎት ማለት ፦ጸለየ፣ለመነ፣ ጠየቀ አማለደ፣ ማለደ ካለው የግዕዝ ቃል የወጣ ቃል ነው፡፡ ጸሎት ማለት ጠቅለል አድርገን ስንመለከተው ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር እግዚአብሔርን ማመስገን መለመን፣ መጠየቅ፣ መማለድ፣ መማፀን ነው፡፡ “ጸሎት ብሂል ተናግሮ ምስለ እግዚአብሔር፡፡…
#በእንተ_ፆም ጾም ‹‹ጾመ›› ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲኾን ትርጕሙም መተው፣ መጠበቅ፣ መከልከል ማለት ነው፡፡ ጾም ከምግብ መከልከል ብቻ ሳይኾን ከክፉ ተግባር ዅሉ መቆጠብ ጭምር ነው፡፡ ሠለስቱ ምዕትም፡- ‹‹ጾምሰ ተከልኦተ ብእሲ እመብልዕ በጊዜ ዕውቅ በውስተ ሕግ፤ ጾምስ በታወቀው ሰዓት፣ በታወቀው ዕለት ሰ…