ቻናሉ ከ293,000 በላይ አባላትን በማካተት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውስጥ ከሚጫወተው ታላላቅ ክለብ አንዱን የኢትዮጵያ ቡናን ደጋፊዎች ያገለግላል። ይዘቱ የጨዋታ ቀጥተኛ ዝመናዎችን፣ የዝውውር ዜናዎችን፣ የአሰልጣኞችና ተጫዋቾች ቃለመጠይቆችን፣ የክለቡን ታሪክና ሌሎች ማህበራዊ ጉዳዮችን ያካትታል። ለደጋፊዎች የመነጋገሪያ መድረክ በመስጠት እና በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ንቃተ ማህበራዊ እንቅስቃሴ በማድረግ በጣም ንቁና ውጤታማ ማህበረሰብ ያላቸው ይመስላል።
football fans, supporters of Ethiopian Coffee SC
live match updates, news, announcements, historical articles, fan engagement
very active with live minute-by-minute match coverage, daily news updates
positive
🎯የ2017 ቤትኪንግ የኢትዮጲያ ፕሪምየር ሊግ 19ተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ዙር የደረጃ ሰንጠረዥ ይህን ይመስላል። ✅ክለባችን ኢትዮጲያ ቡናም በ26 ነጥብ ከመሪው በ9 ነጥብ ርቆ 6ኛ ደረጃ ላይ ሆኖ ዙሩን ጨርሷል! @Ethiopian_Coffee_Sc @Ethiopian_Coffee_Sc
⚫🟡 በ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እግርኳስ ፌዴሬሽን የሴቶች ከፍተኛ ዲቪዝዮን እየተሳተፈ የሚገኘው... #የኢትዮጵያ_ቡና_የሴቶች_ቡድን ዛሬ በ2ኛ ሳምንት ጨዋታ #ሀያ_አንድ_የሴቶች_ቡድንን 15-0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል ። የማሸነፊያ ግቦቹን ⚽ ወርቅነሽ ፋሮ ⚽ ሳምያ ሬድዋን 3x ⚽ ማርያማዊት ታጠቅ…
Nessuna recensione
Sii il primo a condividere la tua esperienza con questo canale.
ዛሬ ጠዋት ላይ አቦል ቶና በረካ ራዲዮ ፕሮግራም ላይ ለደጋፊ ማህበሩ ዋና አመራር ከአድማጭ የቀረበው ጥያቄ እና የአመራሩ መልስ ጥያቄ ደጋፊዎች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው መዋጮአቸውን በዲጂታል መንገድ እንዲከፍሉና ወቅታዊ መረጃ እንዲያገኙ የሚያስችል ዘመናዊ የደጋፊዎች ዳታቤዝ እና ዲጂታል ፕላትፎርም ለማዘ…
አንቀርም! አብሮ መዝለቅን፣ነገን በተሻለ ማለምን፣ትናንትን ማክበርን እንጂ መለያየት የለም። በደም ውስጥ ሰርጾ የገባ የነፍስ ዋጋ ያህል በከበረ የህይወት ጉዞ ውስጥ መቀጠል እንጂ መቋረጥ አይኖርም። መጋቢት 30 ቀን 2018 በአዲስ አበባ ስታድዮም @Ethiopian_Coffee_Sc @Ethiopian_Coffee…
ደጋፊ ማህበሩ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ውስጥ ትልቅ ውለታ ለሰሩ እንደ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ ላሉ ታላላቅ ሰዎች የክብር አሸኛኘት ለማድረግ ዝግጅት እያደረገ ይገኛል። ይህ የክብር አሸኛኘት በሁለት መንገድ የሚከናወን ሲሆን፣ አንደኛው በስታዲየም ውስጥ ከሰፊው ደጋፊ ጋር፣ ሁለተኛው ደግሞ የመንግስት አካላትና የስፖርት…
💪አሸንፈናልልልልልልልልልልልልልል ✅የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ 🇸🇹 ሳኦቶሜ/ፕሪንሲፔ 0-3 ኢትዮጵያ 🇪🇹 ⚽️23' ከነአን ማርክነህ…
ጎል! 78' አቤል ያለው ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ 🇸🇹 0-3 🇪🇹 ኢትዮጵያ