This channel serves as a primary source for information regarding the Tigray conflict, focusing heavily on the operations of the Amhara regional army (Hamasen) and the Fano movement. It provides detailed lists of military units, commanders, battlefield successes, and strategies aimed at supporters of the Amhara administration. The content is highly partisan, celebrating victories and sharing 'secrets' from the front lines, making it essential for those tracking the war but potentially one-sided.
Detailed and specific military intelligence and political reporting, though extremely partisan and propagandistic.
Amhara nationals, Fano supporters, and war enthusiasts looking for detailed military perspectives on the conflict.
news, military, discussion
daily military news and updates
positive
እዚህ ቤቶች እንዴት አመሻቹ በጎ ሰነበታቹ🙄🤕🙌 እሺ መልካም ለስላሳ ሙዚቃዎች ፣ የሰርግ ፣ የፍቅር....ሌሎችም ሙዚቃውች የአፈሙዝ ጦርነት ጋ እንዴት እንደሚዛመዱ እኔጃ እንጂ ለብ ያሉ ወኔ ያላቸው ሙዚቃዎች ከህልውና ጦርነት ጋ እንደሚገኛኙ አለም ያወቀው ፀሀይ የሞቀው ጉዳይ ነው። በእርግጠኝነት ደሞ እዚህ…
አሳዛኝ ዜና የሙጃ ማርያም ከተማ ኗሪው ወጣት ባለሐብት በአገዛዙ ሰራዊት በጭካኔ ተገደለ! በሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞን ግዳን ወረዳ መናገሻ ሙጃ ማርያም ኗሪ የሆኑት ወጣት ባለሐብት አራጋው ሲሳይ በአረመኔው ብልፅግና ሰራዊትና አመራሮች ጥር 17/2018 ዓ/ም አመሻሽ 2:00 ሰዓት ላይ በግፍና በአሰቃቂ ሁኔታ አንድ…
暂无评价
成为第一个分享此频道体验的人。
<<ከጣልያን ጦርነት በኋላ የመጣው ትውልድ እኔን ጨምሮ እንኩቶ ነው።>> ፕ/ር ኃይሌ ገሪማ !
አፋብን ምኒልክ ዕዝ 101ኛ ኮር የህልውና ትግሉን ለድል ከማብቃት አኳያ ጉልህና ከፍተኛ ሚና የሚወጡ የህክምና ባለሙያዎችን አሰልጥኖ አስመርቋል:: በምኒልክ ዕዝ ህክምና መምሪያ ከሚሰሩ ስራዎች መካከል በቀዳሚነት ህክምና አገልግሎት እየሰጡ ያሉ በተለያየ የህክምና ሞያ የተማሩ ሃኪሞችን ከትግሉ ጋር የሚያዋህዱ ሁለንተ…
የአፋብንና የፋራው ሽዋዚንገር መጨረሻ ......( ስለ ባንዳው በዚህ ሚዲያ የመጨረሻ ፖስት ብቻ)!✋ አፋብን ከዚህ በፊት ይሄን አበሿም ሠውየ ታግሶ የቆየበትን አስቸጋሪ ጊዜ አለማድነቅ ባይቻልም አስከዚህ ድረስ ግን እዚህ ላይ እንዲደርስ መፍቀዱ ሌላኛው የድርጅቱ የድክመት መገለጫ ተደርጎ መታየት አለበት። የልጁን…
"....ይሄ ችግር ገና ሲያቆጠቁጥ ማለትም አምና አካባቢ የማስበው የነበረው ጎጥን እና አውራጃዊ ማንነትን ገለን ቀብረነዋል ብየ ነበር። እንዳልተቀበረ ግን የዛ ጊዜ በሚፈጠሩና ዛሬም ድረስ በተፈጠረው ሁኔታ ሙሉ ለሙሉ በግልፅ ማየት ችያለሁ።“ባል ከሌለ ሁሉ ሴት ክረምት ከሌለ ሁሉ ቤት” እንደሚባለው በደህናው ጊዜ ነ…
ከምኒልክ ዕዝ ፋኖ ትዝታ + ከአሳምነው ዕዝ ፋኖ አማን እሸቱ!✊
♦እንደ አንድ ዐምሓራ ዕዝ ሚዲያ እይታ ስለ " ኳድኮፕተር ድሮን " እና ስለአንዳንድ ሰሞነኛ ጉዳዬች ጥቂት እንበል እስቲ🤲 በትናንትናው ዕለት ማለትም በ09/2018 ዓ.ም የአፋብን ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አርበኛ መከታው ማሞ እንዲሁም የሸጠግዕ ቃል አቀባይ አርበኛ አበበ ሙላቱ በይፋዊ የፌስቡክ ገፁ የአማራ ፋ…
[ ፍጡነ ረድኤት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አድዋ ድል ] ••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••• አድዋን ያለ ምኒልክ ፣ ቅዳሴን ያለ አሃዱ፣ ድልን ያለ ሊቀ ሰማዕት ቅዱስ ጊዬርጊስ በፍፁም አይታሰብም። እንኳን ለታላቁ ሰማዕት የኢትዮጵያ ገበዝ ለሊቀ ሰማዕታት ለቅዱስ ጊዮርጊስ ዓመታዊ በዓል…
♦ አንድ ነገር እርግጠኛ ሁኜ መናገር እችላለው የአማራ ፋኖ ድሮን ጃመር ለመግዛት በፍፁም የፋይናስ ችግር እንደሌለበት.... ..................................................... የአማራ ፋኖ ድሮን ጃመሮችን ለመታጠቅ የፋይናስ ችግር በፍፁም በፍፁም የለበትም። አፋብን በእያንዳንዱ…
♦ ታላቁ ፈላስፋ ሶቅራጠስ በአንድ ወቅት እንዲህ ብሎ ነበር፦ “አህያ ቢመታኝ ልከሰው ነው? ወይስ ልሰድበው? አልያም ደግሞ ልረገጠው?” ሁሌም ቢሆን እያንዳንዱን ክርክር ለማሸነፍ ከመነሳታችን በፊት አዕምሮና ጉልበታችንን ለምን እንደምናባክን እራሳችንን መጠየቅ አለብን። ጨዋታውን ለይቶ ያወቀ አሸናፊነት ራሷ ትመርጠ…
♦ የአማራ ፋኖ መሪወች ጅልነት ሲገለፅ፦ ..................................................... ማሩ ባላገሩ የሚባል ሰው በድራማው ላይ አስር ጊዜ ጅሌ ጅሌ ይላል። ማሩ በእውኑ ዓለም ጅሌ ሊላቸው የሚገቡ ፋኖወች አሉ። አንድ ወዳጄ ጋር ስናወጋ ጥሩ ነጥብ አነሳ ፤ ነጥቡ ፋኖ በጅልነ…