暂无评价
成为第一个分享此频道体验的人。
ፋሲል ከነማ ነጥብ ተጋራ። ባሕርዳር፡ መጋቢት 25/2018 ዓ.ም(አሚኮ) በኢትዮጵያ ፕሪምዬር ሊግ የ25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ መካሄድ ጀምረዋል። ፋሲል ከነማን ከድሬዳዋ ከተማ ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቅቋል። ጨዋታው 0ለ0 ነው የተጠናቀቀው። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! 👇👇�…
በገና የባሕል ስፖርት ውድድር አማራ ክልል አሸናፊ ኾነ። ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ23ኛው የኢትዮጵያ ባሕል ስፖርቶች እና በ19ኛው የባሕል ፌስቲቫል የገና ስፖርት ፍፃሜውን አግኝቷል። ውድድሩ ላይ አራት ተሳታፊዎች ለአሸናፊነት በዙር ተጫውተዋል። ዛሬ ሦሥተኛ ጨዋታዎች ሲደረጉ አማራ…
በማኅበራዊ ሚዲያው ሀሰተኛ መረጃዎችን በመመከት ዕውነትን ማሳየት ተችሏል። ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በማኅበራዊ ሚዲያው ሀሰተኛ መረጃዎችን በመመከት እና ዕውነትን በማሳወቅ፤ ክልላዊ ሰላም እና ልማትን በማስቀጠል በኩል ውጤታማ ሥራ ተሠርቷል ያሉት የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ ዓባይ…
ሚኬል አርቴታ የወሩ ምርጥ አሠልጣኝ ተብለው ተመረጡ። ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአርሰናሉ አሠልጣኝ ሚኬል አርቴታ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የመጋቢት ወር ምርጥ አሠልጣኝ ተብለው ተመርጠዋል። አሠልጣኝ ሚኬል አርቴታ አርሰናል በመጋቢት ወር ያደረጋቸውን የሊግ ጨዋታዎች ሁሉንም በድል እንዲወ…
ባሕር ዳር ከተማ ነጥብ ተጋራ። ባሕርዳር፡ መጋቢት 25/2018 ዓ.ም(አሚኮ) በኢትዮጵያ ፕሪምዬር ሊግ የ25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች መካሄድ ጀምረዋል። ባሕርዳር ከተማን ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቅቋል። ጨዋታው 0ለ0 ነው የተጠናቀቀው። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! �…