This channel focuses on providing daily spiritual sustenance for Ethiopian Orthodox believers through religious texts in Ge'ez (Amharic script). The content includes daily Psalm readings, Gospel selections, and the Synaxarium (lives of saints), often accompanied by theological commentaries. It features links to YouTube and Facebook pages for hymns and sermons, making it a comprehensive resource for daily prayer and religious reflection within the Ethiopian Orthodox tradition.
Highly specific and valuable content for a niche audience, featuring authentic liturgical texts and consistent daily posts, though repetitive as it follows a fixed religious calendar.
Followers of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, religious enthusiasts seeking daily liturgical texts, hymns, and theological knowledge; typically 25-60+.
mixed
daily posts
ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ታመዋል" ብዙዎቻችንን ወደ መንፈሳዊ መንገድ የመራን፣ በሐጢአት የገገረውን ዓለት ልባችንን በመንፈሳዊ መዝሙሮቹ ያቀለጠልን፣ ልንጠፋ ጫፍ ስንደርስ በሚስረቀረቅ ድምፁ የመለሰን፣ በአገልግሎቱ አዋጅ ነጋሪ የሆነ፣ መዝሙሩ ወደ ጸሎት ያደገለት ታላቁ አባታችን ሊቀ መዘምራን ኪነ ጥበብ ወ…
እመቤታችን ተወለደች ማለት ጌታ ሊወለድ 15 ዓመት ቀረው ማለት ነው:: እግዚአብሔር ከሴት የተወለደ ልጁን ሊልክ የዘመኑ ፍጻሜ ቀረበ ማለት ነበር። እግዚአብሔር ሃና እና ኢያቄምን ሳይወልዱ ያዘገያቸውም ለዚህ ታላቅ ክብር እንዲበቁ ነበር። ቀድመው ልጅ ቢወልዱ ኖሮ ይህችን የፍጥረት ደስታ የሆነች ልጅ አይወልዱም ነበር…
Nenhuma avaliação ainda
Seja o primeiro a compartilhar sua experiência com este canal.
positive
20/07/2018 ዓ.ም ✝ በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ወንጌልና ምስባክ። ሮሜ. ፯፥፩ - ፲፪፤ ፩ ዮሐ. ፬፥፲፰ - ፍ፤ ግብ ሐዋ. ፭፥፴፬ - ፍ፤ የዕለቱ ምስባክ፦ መዝ ፲፮፥፫ ሐወፅከኒ ሌሊተ ወፈተንኮ ለልብየ፤ አመከርከኒ ወኢተረክበ ዓመፃ በላዕሌየ፤ ከመ ኢይንብብ አፉየ ግብረ እጓለ እመሕያው።…
በዕፀ መስቀሉ በዕፀ መስቀሉ የተከፈለልኝ የኢየሱስ ፍቅር ምንኛ ማረከኝ ከፍቅርም በላይ ሆነና መሠጠኝ ከመስቀል ሥር ሁኜ ፊቱን እያየሁኝ አዝ ዓለምን በፍቅሩ ያሸነፈ ጌታ የጸብን ማዕበል በፍቅሩ የገታ ሕይወቴን ጸጥ አድርጎ ይምራት በምልሐቱ እኔ ምን አለፍኝ አልደክምም በከንቱ አዝ ደሙ ከወዙ ጋር ተዋሕዶ ሲወርድ…
መጋቢት ፲፱ /19/ በዚህችም ቀን ደግሞ የሰባቱ ሰማዕታት መታሰቢያቸው ሆነ። እነርሱም የግብጽ ሰው እለእስክንድሮስና እስክንድሮስ ከጋዛ መንደር አጋብዮስ ከቡንጥስ ከተማ ኒሞላስ ከጠራልብስ ዲዮናስዮስ ሮሜሎስና ተላስዮስ ከግብጽ አውራጃዎች የሆኑ ናቸው። እነርሱም በመንፈሳዊ ፍቅር ጸንተው ስለ ሃይማኖት ምስክሮች…