This channel focuses on Ethiopian Orthodox Christian doctrine, publishing daily text-based content such as scripture exegesis, excerpts from the 'Eastern Paradise' (ምሥራቀ ፀሐይ) and 'Synaxarium' (ሰንበስ), and discussions on salvation and the Second Coming of Christ. It serves as an educational resource for believers seeking to understand dogma, church history, and orthodox interpretations of the Bible. The content is serious, instructional, and strictly adheres to Ethiopian Orthodox traditions.
High-quality theological content based on Orthodox sources, text-heavy but well-formatted and consistent.
Ethiopian Orthodox Christians, theology students, and religious seekers interested in dogmatic studies and historical religious literature in Amharic.
education
daily updates
positive
ሰላም ለሁሉም
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ። 👉በሚሽነሪዎች ተንኮል ምን ሆነ? (ከነባሩ ዕውቀት እንዴት ተፋታነ?) 👉ትቂት ለማስታወስ ያህል ሀገራችን ኢትዮጵያ በሀገር በቀል ዕውቀት ሁሉ የከበረች በረሷ የበቃች ሀገር ነበረች። ፦ለአንድ ሰው እና ማኅበረ ሰብእ በሁላዊ ልዕልና ለመኖር ሊበቃ የሚችል…
ዛር ምንድን ነው? ከየት መጣ? ዛር ሰው ነው? ወይስ ሰይጣን? ለኖኅ አባት ለላሜህ የታወቁ ሁለት ልጆች ነበሩት፦ አንዱ ራሱ ኖኅ ነው። ሁለተኛው ደግሞ አዛርያስ ይባላል። የላሜህ ልጅ ኖኅ ሴምን፣ካምን፣ያፌትን ይወልዳል። ስድስት መቶ ዓመት ሳሆነው የጥፋት ዘመን ደረሰ። በጥፋት ውኀ ጊዜ ኖኅ ከነ ቤተ ሰቡ በመርከብ ገ…
Nenhuma avaliação ainda
Seja o primeiro a compartilhar sua experiência com este canal.
ከነገራተ እግዚአብሔር ትቂቶቹ ከላይኛው የቀጠለ... 👆 ክፍል~፪ ፦👇 ➨ ከርሱ በቀር፤ ይህ ዛሬ ያለንበት ዓለም ከመፈጠሩ በፊት የነበረና የነበረውንም የሚያውቅ የለም እንጂ፤ የነበረ ሰው ኑሮ፣ በዚህ ጊዜ ይህ ተደረገ፣ በዚህ ጊዜ ይህ ተሠራ ብሎ ታሪክ የሚነግር ቢገኝ ኖሮ፤ ፍጥረት ያለ ፈጣሪው ስለማይገኝ፣ ክኹሉ…
👉ዓለም ከተፈጠረ ዘመን ከተቆጠረ ጀምሮ ተፈትና ፈተናዎቹን ድል ለነሳች ቤተክርስቲያን ተፈትኖ ያለፈ አገልጋይ ያስፈልጋታል። 👉በፈተናዎቹ መካከል ላለፈች ቤተክርስቲያን በፈተናዎቹ መካከል ያለፈ አገልጋይ ያስፈልጋታል 👉ተፈትና ወርቅነቷ ለተረጋገጠች ቤተክርስቲያን ተፈትኖ ወርቅነቱ የተረጋገጠ አገልጋይ ያስፈልጋታል።…
(የምናመልከው እግዚአብሔር ማንና? መቼ? በየት ያለ? ስንት አካል ነው?) ከነገራተ እግዚአብሔር ትቂቶቹ ክፍል~፩ ➨ልዑል እግዚአብሔር ይህን ዓለም ከመፍጠሩ በፊት አንድነቱ ሦስትነቱን ሳይጠቀልለው፣ ሦስትነቱ አንድነቱን ሳይከፍለው፧ ሳይነጥለው በአንድነት፣ በሦስትነት ሲሠለስ ሲቀደስ፤ ክብሩ፣ ጌትነቱ ሳይቀነስ…
"ወይስ የእግዚአብሔር ቸርነት ወደ ንስሓ እንዲመራህ ሳታውቅ የቸርነቱንና የመቻሉን የትዕግሥቱንም ባለጠግነት ትንቃለህን?"ሮሜ 2:4" "ዳሩ ግን ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ብዙዎች ወደ ጥምቀቱ ሲመጡ ባየ ጊዜ፥እንዲህ አላቸው፦እናንተ የእፍኝት ልጆች፥ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?" ማቴ.3፥7" "እላችኋ…
"በኢየሱስ ማመን ብቻ መዳን"!?!?!? #የመዳን መንገዱ ብዙ ነው።አንዳንድ አካላት ግን መዳንን በእምነት ብቻ በጌታ ብቻ በሚል በተሳሳተ መንገድ ይተረጉማሉ። እግዚአብሔር ግን የመዳን መንገድን በብዙ ኅብረ መልክእ ሰጥቶናል። #መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማስረጃ ብቻ እንሆ፦ #፩ኛ_በኢየሱስ_በማመን_መዳን፦ "መዳንም በሌ…