The channel publishes a mix of current events, including government news, political updates, security reports (police crackdowns, gold smuggling), and economic developments in Ethiopia and Addis Ababa. It frequently covers infrastructure projects and international relations. However, the content is heavily polluted by repetitive commercial advertisements for business services that appear at the end of almost every message.
Frequent news coverage is degraded by repetitive commercial spam attached to every post.
Ethiopian general public interested in local news, politics, and business.
mixed
Frequent updates (daily news and ads)
mixed
ደ/ወሎ ዞን ወረኢሉ ወረዳ የመንግስት ደጋፊ ነህ በሚል እንደ ማገዶ እንጨት ክቡር የሆነውን የሠው ልጅ በግፍ የቀኝ እጁን ድንጋይ ላይ አስቀምጦ በመጥረቢያ የቆረጠ የቀኝ ጆሮውን የቆረጠ ደመኛ የአማራ ህዝብ ጠላት ጽንፈኛ በመንግሥት የፀጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር ውሏል።ይሄ ሰው በላ ዘራፊ ሌባ ስብስብ ይዘገያል እንጅ…
ሲንጋፖር በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያ ኤምባሲዋን ኢትዮጵያ ውስጥ ልትከፍት ነው የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ አዲሱ ኤምባሲ ሲንጋፖር ከኢትዮጵያ ጋር ለምታደርገው አጋርነት ቁርጠኛ እንደሆነች እንዲሁም በሀገሪቱ ስትራቴጂያዊ አስፈላጊነት እና እምቅ አቅም እምነት እንዳለት "ተጭባጭ ማሳያ" ነው ብለዋል፡፡…
هنوز نظری وجود ندارد
اولین نفری باشید که تجربه خود با این کانال را به اشتراک میگذارد.
የሲንጋፖር ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግን በክብር ተቀብያለው። ውይይታችን በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል ያለንን ግንኙነት ለጋራ ነጋችን ወሳኝ በሆኑ መስኮች በጋራ ለመሥራት በምናደርገው ጥረት ውስጥ አንድ ጠቃሚ ርምጃ ነው። በተለይም በክሂሎት ልማት እና የካርበን ብድር ትብብር ላይ ያደረግናቸው የመግባቢያ…
ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ከ670 ኪሎ ግራም በላይ የሚመዝን ኮኬይንና ካናቢስ መያዙ ተገለፀ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት፣ ከጉምሩክ ኮሚሽን የአዲስ አበባ ኤርፖርት ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ጋር በመቀናጀት ከሐምሌ 2017 ዓ.ም እስከ…
ታሪክን ወደ ኋላ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ በኢትዮጵያ የውትድርና ታሪክ ሲነሳ ለመጀመሪያ ጊዜ አመራሮችን አሠልጥኖ ለማውጣት በ1927 ዓ.ም ኃይለስላሴ ጦር ትምህርት ቤት በሚል ስያሜ የተቋቋመው እና በኋላም ገነት ጦር ትምህርት ቤት አሁን ላይ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የሚል ስያሜ የተሠጠው…
📍 ከመርካቶ በቅርብ ርቀት ላይ ተ/ሀይማኖ የንግድ ሱቆች በ 1,6 የሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ በምዝገባ ላይ እንገኛለን። 🎖ለመርካቶ ነጋዴዎች። 🎖መረከቢያ ጊዜ 1 አመት 🎖በዶላር ሳይሆን በኢትዮጵያ ብር ይስተናገዳሉ !!! 🎖 የሱቆቹ ስፋታቸው ከ14--- 60ካሬ 🎖10% ልዮ ቅናሽ ጋር 📞…
በሁሉም መስክ በተጨባጭ ተግባር ለህዝባችን ክብር እየሰጠ ያለውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ክብር ይገባዋል። ትናንት አንድ ልብ የሚያሞቅ ዜና ከዚሁ ከማህበራዊ ሚዲያው መንደር የሰማሁ ቢሆን የራሴን አስተያየት ለመስጠት ጊዜው አልፈቀደልኝም ነበር። ዜናው ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋን ባለሀብቶች…