Natnael Mekonnen

@NatnaelMekonnen21ChannelEN
Open in Telegram

በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7 Facebook.com/natnaelmekonnen.et Instagram.com/natnaelmekonnen21

PublicUpdated 28 Mar 2026
Age
7y
CreatedMar 2019
Subscribers
173.8K
day0
Publications
9.9K
yesterday8
week56
month271
Avg Reach
29K
ERR16.7%
ER0.03%
Citation Index
Channels0
Mentions0
Forwards153.1K
Engagement
Avg views29K
Avg forwards9
Reach / Engagement
ERR16.67%
ER0.03%
Premium
Posts per Week
yesterday 8week 56month 271
0102026-02-272026-03-042026-03-092026-03-142026-03-192026-03-242026-03-28

ደ/ወሎ ዞን ወረኢሉ ወረዳ የመንግስት ደጋፊ ነህ በሚል እንደ ማገዶ እንጨት ክቡር የሆነውን የሠው ልጅ በግፍ የቀኝ እጁን ድንጋይ ላይ አስቀምጦ በመጥረቢያ የቆረጠ የቀኝ ጆሮውን የቆረጠ ደመኛ የአማራ ህዝብ ጠላት ጽንፈኛ በመንግሥት የፀጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር ውሏል።ይሄ ሰው በላ ዘራፊ ሌባ ስብስብ ይዘገያል እንጅ…

Nov 24, 2025210.7K7.8K

ሲንጋፖር በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያ ኤምባሲዋን ኢትዮጵያ ውስጥ ልትከፍት ነው የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ አዲሱ ኤምባሲ ሲንጋፖር ከኢትዮጵያ ጋር ለምታደርገው አጋርነት ቁርጠኛ እንደሆነች እንዲሁም በሀገሪቱ ስትራቴጂያዊ አስፈላጊነት እና እምቅ አቅም እምነት እንዳለት "ተጭባጭ ማሳያ" ነው ብለዋል፡፡…

Nov 24, 2025137.6K22

የሲንጋፖር ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግን በክብር ተቀብያለው። ውይይታችን በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል ያለንን ግንኙነት ለጋራ ነጋችን ወሳኝ በሆኑ መስኮች በጋራ ለመሥራት በምናደርገው ጥረት ውስጥ አንድ ጠቃሚ ርምጃ ነው። በተለይም በክሂሎት ልማት እና የካርበን ብድር ትብብር ላይ ያደረግናቸው የመግባቢያ…

Nov 24, 2025134.8K199

የስራ ማግኛ ኦንላይን ፕላትፎርም /ሊንኮችህ/ ዝርዝር ለማግኘት Join our telegram 👇🏻 👉 https://t.me/+kpVVJnBHB5ZhZjI0

Nov 23, 2022131.5K9

በሚቀጥሉት 40 ወራት ውስጥ አፍሪካ የአፈር ማደባሪያ ከውጭ ማስገባት ታቆማለች አሉ ናይጀሪያዊው ባለሃብት አሊኮ ዳንጎቴ፡፡ ባለሃብቱ በናይጀሪያ አቡጃ በተካሄደው አፍሪኤክሲም ባንክ ስብሰባ ላይ እንደተናገሩት÷ አፍሪካውያን የአፈር ማዳበሪያ ከውጭ የሚያስገቡ በመሆኑ ለከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ጫና ተዳርገዋል። አፍሪካ በአ…

Jun 28, 2025129.5K48
Rankingschannels / EN
DayWeekMonthYearAll time
Posts#449of 1.4K#757of 2.8K#799of 4K#1183of 5.1K#749of 5.7K

Similar Channels