ማይክል ካሪክ የወሩ ምርጥ አሰልጣኝ ተብሎ ተመረጠ አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማይክል ካሪክ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2025/26 የውድድር ዓመት የጥር ወር ምርጥ አሰልጣኝ ተብሎ ተመርጧል፡፡ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ማንቼስተር ዩናይትድን እየመራ በጥር ወር ያደረጋቸውን ሁለት ጨዋታዎች አሸ…
አርሰናል ከማንቼስተር ሲቲ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ለማስፋት… አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ምሽት 5 ሰዓት ላይ አርሰናል ከብሬንትፎርድ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች እርስ በርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች አርሰናል…
لا توجد مراجعات بعد
كن أول من يشارك تجربته مع هذه القناة.
ባየርን ሙኒክ ሪያል ማድሪድን አሸነፈ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ባየርን ሙኒክ ሪያል ማድሪድን 2 ለ 1 አሸንፏል። የባየርን ሙኒክን የማሸነፊያ ግቦች ሉዊስ ዲያዝ እና ሀሪኬን አስቆጥረዋል። ሪያል ማድሪድን ከሸንፈት ያልታደገችዋ…
የሪያል ማድሪድ እና ባየርን ሙኒክ አሰላለፍ ይፋ ሆነ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ተጠባቂ ጨዋታዎች አሰላለፍ ይፋ ሆኗል፡፡ በዚህም ሪያል ማድሪድ አንድሬ ሉኒን፣ ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድ፣ አንቶኒዮ ሩዲገር፣ ዲን ሁጅሰን፣ አልቫሮ ካሬራስ፣ ፌዴሪኮ…
የማራቶን ውድድር ከዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሊቀነስ ነው አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፈረንጆቹ 2030 ጀምሮ ማራቶን ከዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር ውጪ እንደሚሆን የዓለም አትሌቲክስ ይፋ አድርጓል፡፡ ማራቶን በፈረንጆቹ 2027 እና 2029 በሚካሄዱት የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና…
አሮን ራምሴ ራሱን ከእግር ኳስ ዓለም አገለለ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ የአርሰናል ተጫዋች አሮን ራምሴ ራሱን ከእግር ኳስ ዓለም ማግለሉን ይፋ አድርጓል። በሜክሲኮው ፑማስ ክለብ እየተጫወተ የነበረው ራምሴ በ35 ዓመቱ ጫማውን ሰቅሏል። ተጫዋቹ ለአርሰናል፣ ጁቬንቱስ፣ ኖቲንግሃም…
ሀሪ ማጓየር በማንቼስተር ዩናይትድ ውሉን አራዘመ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የተከላካይ ሥፍራ ተጫዋች ሀሪ ማጓየር በማንቼስተር ዩናይትድ ለተጨማሪ አንድ ዓመት ለመቆየት ውሉን አራዝሟል፡፡ ተጫዋቹ በዩናይትድ ቤት አስቀድሞ የነበረው ውል በመጪው ሰኔ ወር ላይ የሚጠናቀቅ ሲሆን፥…