ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ፣ ንባብና አንባቢን በማወዳጀት የንባብ ባሕል ይዳብር ዘንድ የሚተጋ የበጎ አድራጎት ድርጅት ነው። ከተቋቋመበት ሚያዚያ 2013 ዓ.ም ጀምሮም በሀገራችን ኢትዮጵያ ለሚገኙ ማረሚያ ቤቶች፣ የሕዝብ ቤተ መጻሕፍት፣ ለዩንቨርሲቲዎች፣ ለአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች እና በግል ለማስነበብ ለሚተጉ ግለሰቦች በድምሩ ከ41,000 (ከአርባ አንድ ሺህ) በላይ መጻሕፍትን በነጻ አዳርሷል።
暂无评价
成为第一个分享此频道体验的人。