በምንማራቸው ኪታቦች(መፅሀፎች)ስፋት ክብደትና ትልቀት ብቻ ትልቆች ወይም ከባዶች አንሆንም ። እኛ ትልቆች መሆን የምንችለው የተማርነውን ተግባራዊ ማድረግ ስንችል ነው የተማርነውን ዐቂዳ(እምነት)ኢባዳ(አምልኮ)እና አኽላቅ(ሥነምግባር)ተግባራዊ ማድረግ ስንችል በሁለቱም ሀገር ስኬታማ እንሆናለን። ስህተቴን አይቶ ለነገረኝ የአላህ እዝነት በሱ ላይ ይሁን
暂无评价
成为第一个分享此频道体验的人。