#ማህበራችን_ዉሎ_በገዳማት አላማ ፦ለማስቀደሻ ጧፍ ፣ እጣንናዘቢብ እንዲሁም ሌሎች ቁሳቁስ ያጡ ቤተክርስቲያናትን ማገዝ...እና ገዳማትን ማስጎብኘት ታሪካችንን ማወቅ ማሳወቅ እና የቅዱሳኑን እና የቦታውን ረድኤት በረከት እና ቃልኪዳን ተሳታፊ ማድረግ ነው፡፡ መርዳት ምትፈልጉ 1000422782838 ንግድ ባንክ ሱራፌል በላይ እና ዳግም አበበ 0942386083 0995018383
暂无评价
成为第一个分享此频道体验的人。