⚠️እንድታውቁት⚠️ ነገ ቅዳሜ ሚያዝያ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00 እስክ ለሊቱ 8፡00 ድረስ የሲስተም ማሻሻያ ስራ ስለምናከናውን፤ ወርሃዊ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሂሳባችሁን በዲጂታል የክፍያ አማራጮች የምትፈጽሙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንን ተገንዝባችሁ ከላይ ከተገለፀው ቀንና ሰዓት አስቀድማችሁ ክፍያችሁን እ…
ለውድ ደንበኞቻችን የቀረበ የታሪፍ መረጃ 21` ከጥቅምት 1 እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው የታሪፍ ዝርዝር እንደሚከተለው ለመረጃ አቅርበናል። እንደሚታወቀው ይህ የታሪፍ ማሻሻያ የኑሮ ውድነትና የዋጋ ግሽበትን እንዳያባብስ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ደንበኞችን የመክፈል አቅም…
Ще немає відгуків
Будьте першим, хто поділиться враженнями про цей канал.
በስርቆት ምክንያት የተቋረጠ የሃይል አቅርቦት መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ከለሊቱ 5:00 አካባቢ በአርባያ ኃይል ማከፋፋያ ጣቢያ ወጪ መስመር ላይ በተፈፀመ ስርቆት ምክንያት በጎንደር ሪጅን ስር በሚገኙ የማክሰኝት፣ አዲስ ዘመን፣ አርባያ እና ጉሀላ አገልግሎት ማዕከላት የኃይል አቅርቦት ተቋርጧል፡፡ ስለሆነም…
📢 ደንበኞች አስተያየት🔋 ሰዓሊተ ምህረት ከማዕድን ሚኒስቴር ፊት ለፊት አገልግሎት መስጠት በጀመረው የተቋማችን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ሃይል መሙያ ጣቢያ ቻርጅ ሲያደርጉ ያገኘናቸው ደንበኞች አስተያየት ! 💵 የአገልግሎት ክፍያ ☑️ Off-Peak:- ከምሽቱ 4:00 እስከ ጠዋቱ 12:00 ድረስ) - 14.8…
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት ነገ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡- 👉 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ድረስ በቦሌ ት/ቤት፣ ኤድናሞል፣ ቦሌ ቴሌ፣ ገበሬ ማህበር፣ ጅቡቲ ባቡር መንገድ፣ ኢት…
🎯የኤሌክትሪክ አደጋን ይከላከሉ፤ለደህንነትዎ ቅድሚያ ይስጡ⚡️ ተቋማችን በአካል፣በንብረትና በህይወት ላይ ሊደርስ የሚችለውን የኤሌክትሪክ አደጋ ለመከላከል "ቅድሚያ ለደህንነት" በሚል መርህ በየሦስት ወሩ የሚያካሂደውን “የሥራ ላይ ደህንነት ንቅናቄ ሳምንት” በማክበር ላይ ይገኛል። የኤሌክትሪክ ለሁለንተናዊ ዕድገታ…
ህብረተሰቡ በከፍተኛ ወጪ የተገነቡ የሶላር ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን ሊጠብቅና በአግባቡ ሊጠቀም ይገባል!