This is a high-traffic Amharic channel publishing a mix of local news, government announcements (electricity, banking, visas), real estate advertisements, health updates, and international political reports. The content covers diverse topics ranging from medical conferences and disaster relief to coffee prices and religious holidays, targeting a general audience interested in Ethiopian affairs.
Legitimate news portal with high engagement, though content is frequently interrupted by repetitive commercial advertisements.
General public in Ethiopia and the diaspora interested in local news, government services, and business opportunities.
news, announcements, advertisements
frequent updates (daily)
neutral
#Earthquake : ዛሬ ምሽትም 4:17 ላይ ጠንከር ያለ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት ጠቁመዋል። 💬 በእናንተስ አከባቢ ? አከባቢውን፤ መጠኑንና ሁኔታውን እየጠቀሳችሁ ይጻፉልን! @tikvahethmagazine
ዛሬ የካቲት 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 9:33 ሰዓት ላይ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 2 ካራ ቆሬ በተለምዶ ቢቂላ መናፈሻ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ ለፍራሽ መስሪያ የሚሆኑ ግብአቶች በተከማቹበት መጋዘን ላይ የእሳት አደጋ ተከስቷል። የእሳት አደጋዉን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር የአደጋ ጊዜ ሰራተኞችና የጸጥታ…
Ще немає відгуків
Будьте першим, хто поділиться враженнями про цей канал.
#እንድታውቁት ቅዳሜ መጋቢት 19/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የነዳጅ ማደያዎች አገልግሎት የሚሰጡ እና በማደያዎቹ በመሰራጨት ላይ ያለው የተሽከርካሪዎች ናፍጣና ቤንዚን አቅርቦት መጠን መረጃ ምንጭ: የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ 😀 | @tikvahethmagazine
"በመጪዎቹ ሳምንታት ጀምሮ ከብዙ የባለበጀት የመንግስት ተቋማት ጋር የክፍያ አማራጭ ሆነን እንመጣለን" - ኤም-ፔሳ ኢትዮጵያ ኤም-ፔሳ ኢትዮጵያ እና የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ የታክስ ክፍያን በዲጂታል አማራጭ ለማቅረብ ስምምነት ተፈራርመዋል። ይህ ስምምነት አማራ ክልልን በሀገሪቱ የኤም-ፔሳ የታክስ ክፍያ አገልግሎት…
የጤናው ዘርፍ አለም አቀፍ አውደ ርዕይና ጉባዔ ከመጋቢት 24 እስከ 26 በአዲስ አበባ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር ሊካሄድ 6 ቀናት በቻ ቀርተውታል!! በማያቋርጥ ዕድገትና ስኬት አስርት ዓመታትን ያስቆጠረው ኢትዮ ኸልዝ አለም አቀፍ አውደ ርዕይና ጉባዔ እንዲሁም በጤና ሚኒስቴርና በአርማወር ሃንሰን የምርምር…
✅ 25% ቅናሽ! ማለትም 100% ለሚከፍሉ በካሬ 93,750 ብር ጀምሮ ለጥቂት ቀን ብቻ የሚቆይ ቅናሽ ✅በመሀል መስቀል ፍላወር እና በጋዜቦ አደባባይ ላይ ያሉ ሱቆች እና ቅንጡ አፓርትመንቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ከVisco ሪል እስቴት ለሽያጭ አቅርበናል። 👉ቅድመ ክፍያ 20% 👉80%በግንባታ ሂደት የሚከፍሉት…