ይህ ቻናል በአማርኛ ቋንቋ የሚዘጋጀው፣ ከ88,000 በላይ ተከታዮች ያሉት፣ የኢትዮጵያን ታሪክ (በተለያየ የአድዋ ድል ይዘቶች)፣ ፍልስፍናዊ ሀሳቦች፣ የህይወት ምክሮች፣ ግጥሞችና አጫጭር ታሪኮችን ያካትታል። እስራኤል ሰይፉ፣ አሌክስ አብርሃም እና ሌሎች ደራሲያን ስራዎችን ያስተዋውቃል። የተለያዩ የሃይማኖት እና የባህል ይዘቶችን በማጣመር፣ ተከታዮችን ለማነቃቃት እና ለማወያየት የሚሞክር። የልጥፎቹ አማካይ እይታ ከደንበኞች ቁጥር ጋር ሲወዳደር ዝቅተኛ ቢሆንም፣ ይዘቶቹ የሥነ ጽሑፍ ጥራት ያላቸው ናቸው።
Well-written literary content with cultural depth, but extremely low engagement rate (~1.4% views-to-subscribers ratio) suggests inactive audience or recent artificial growth.
የኢትዮጵያ ወጣቶች እና ጎልማሶች (20-40 ዓመት)፣ የታሪክ፣ የሥነ ጽሑፍ እና የፍልስፍና ተከታዮች፣ የአድዋ እና የኢትዮጵያዊነት ክብር ለሚያከብሩ።
mixed
daily updates
positive
በጥንት ግሪካውያን ዘንድ አንድ ንጉስ ሲሾም በሄደበት ቦታ ሁሉ አብሮት የሚከተለው ድሃ ይመደብለታል ይሄ ንጉስ በሄደበት ቦታ ሁሉ ድሃውን ይዞ የመዞር ግዴታ ነበረበት የዚህ ድሃ ሰው ግዴታ በየ30 ደቂቃ ንጉሱን እየነካ "ንጉስ ሆይ! ሰው መሆንህን አትርሳ" ማለት ነው:: ንጉሱም ልቡ ሸፍቶ: ሰውነቱ ሰብቶ ከነበረ…
ምላስህን ተጠንቀቃት እነዚህን 9 ዋና ኃጢአቶች ተሸክማለችና! 1- ውሸትን 2- ከንቱ ውዳሴን 3- ትዕቢትን 4- መጠን አልባ ወሬን 5- ሳይሰሙ ማውራትን 6- ሐሜትን 7- ስድብን 8- እርግማንን 9- ሐሰተኛነትን
Отзывов пока нет
Будьте первым, кто поделится мнением об этом канале.
✅መንገድ ጠፍቶን ስንደናበር ላረጋጉን ፣ ወደቅን ስንላቸው ላልፈረዱብን ። በድለናቸው ይቅርታን ለሰጡን ፦ ሚስጥራቸውን ላጋሩን፣ ደስታችን ለተካፈሉ፣ ሃዘናችንን ቦታ ለሰጡት ፣ ለተጠነቀቁልን ፣አጋርነታቸው ወረት ለሌለበት ፣ በቆሚነት የኛ ለሆኑ ። ✅እንድናምናቸው ለሆኑ ፣ ደግነታቸው ለማይስተን ፣ ለሚወዱን ፣…
ክፍል ሁለት ከ 50 like በኋላ ይቀጥላል🔥
እንዳንዶቹ አቧራው እንደ ደመና የሚነሳ ሜዳ ላይ እየተጯጯሁ መረብ ኳስ ይጫወታሉ።ግቢው ራሱ ይኼ ነው የማይባል የተለየ ሽታ ነበረው።ለምንም ነገር ግድ የሌላቸው የሚመስሉ ታራሚዎች፣ በቸልታ ያዩናል …ደግሞ ለከፋቱ ገና በሩ ላይ እንደደረስን የአእምሮ ሕመምተኛ የሆነ ታራሚ ፊት ለፊታችን ገጠመን፡፡ ልብሱ እላዩ ላይ አል…
ሁለተኛው የጋሽ ዝናቡ ቁጣ መነሻ፣ የመሐሪ ትምህርት ነበር፡፡ መሐሪ በምንም ምክንያት ከትምህርቱ የሚያዘናጋ ነገር ፈጸመ፣ አልያም ዝቅተኛ ውጤት አመጣ ማለት በቃ ቤቱ በአንድ እግሩ ቆመ! እንዲህ በቀላሉ “ቁጣ!” ተብሎ የሚታለፍ ዓይነት አልነበረም! ከዚህ ቁጣ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ የተዋወቅሁት እኔና መሐሪ የአምስተኛ…
#ከዕለታት_ግማሽ_ቀን ፡ ፡ #ክፍል_አንድ ፡ ፡ #በአሌክስ_አብርሃም የዛሬ አሥራ ሦስት ዓመት እግዚእብሔርን ለመሆን ተመኝቼ ነበር፤ አልተሳካልኝም፡፡ . እግዚእብሐርን መሆን ስላልተሳካልኝ “በቃ ለምን ሰይጣን አልሆንም?” የሚል ሐሳብ ውል ብሎብኝ፡ ሰይጣን ለመሆን ሞከርኩ እሱም ቢሆን እንዲህ እንደሚወራው ቀላል…
ውድ የቻናሉ ቤተሰቦች "ከእለታት ግማሽ" የተሰኘው የአሌክስ አብረሃም መጣጥፍ ዛሬ ምሽት 3 ሰዓት ላይ ይለቀቃል። ሁላችሁም የምትወዷቸውን 5 ሰዎች invite ብታደረጉ፣ ይህን ቻናል በቋሚነትየሚከታተል 1000 ሰው ቢኖረን 5000 ተጨማሪ አንባቢያን ለሀገር የሚተርፍ ትውልድ አገኘን ማለት አይደል ጓዶች። ሼር ይሁ…
ድንገት በቀኔ ላይ... ✍️እስራኤል ሰይፉ ''ተደብቀሽ ያለቀስሽው ምን ሆነሽ ነው?' አለኝ እንደ ቀልድ። ውስጤ እንደ ደራሽ ውሀ በድንገት ሲያጓራ ይሰማኛል። ...አንዳንዴ የምናነሳቸውን ጥያቄዎች ምን ሊያስከትሉ መገመት እንዴት ይከብደናል? ያውም ገና የመጀመርያ ቀን ላገኘነው ሰው?... ...ድንገት ነው የተገ…
የመጠቁ ሀሳቦች "ጎበዝ ሰው ለጥያቄዎች በሚሰጠው መልስ ይታወቃል። ብልህ ሰው ግን በሚጠይቀው ጥያቄ ይመዘናል።" "ድርቅ የተፈጥሮ ምክንያት አለው። ርሀብ ግን ሁሌም የተዛባ ፖለቲካዊ መስመርና ፖሊሲ ውጤት ነው። " "...ሞኝ አትሁን! ፍቅር፣ ወሲብ፣ ምናምን ቀድሞ የተዘጋጀ ቀመር የለውም። የምክንያትና የሎጂክ ጣ…
የዒድ አልፈጥር በዓል አርብ መሆኑ ተረጋገጠ። ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ 1447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ከነገ ወዲያ አርብ (ጁምዓ) ተከብሮ ይውላል ስለዚህም የህይወት ቅኔ ቤተሰቦች ከወዲሁ እንኳን አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን። ኢድ ሙባረክ❤️🫶🏽
የሴት ልጅ ✍️ኤፍሬም ስዩም(ሶሊያና) ደሟን ወስደህ ከጡቷ ላይ ፍቅሯን በልተህ ባደባባይ ስሟ ጠፋ ከስምህ ላይ የእናትነት ወሰን ልኳን በስድብ ቃል ሲያጣጥሉት የእናቱን ልጅ ዘሩ ብለዉ ያለድገቱ ስሙን ሰጡት፡፡ ዘሩ ተብለህ መጠራትህ ፍቅሯን በስም መደበቅህ ባህል ገፍቶህ መዋሸትህ ደንብና ወግ ጥሶ እንዳይሄድ ብዙ ዉሸ…