ይህ ማህበር የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያን የመሃይም እና የቅዱሳን አባቶችን የሚያከፍል ገጽ ነው። በየቀኑ የእግዚአብሔር ቃላትንና ከቅዱሳን መጽሐፍ የሚያመለከቱ ቅዳቅድ ይፈጥራል። ለትንታኔና ለመረዳት ጥራት ያለው ምክር ያከፍላል።
High-quality spiritual content with good engagement, though it functions primarily as a repost aggregator.
Ethiopian Orthodox Christians and people interested in religious history and spiritual advice in the Amharic language.
mixed
daily
positive
በጥንት ዘመን በአንድ ገዳም ውስጥ የሚኖር፣ በጸሎትና በጾም የተጋ አንድ ደግ መነኩሴ ነበር። ይህ መነኩሴ ግን በአእምሮው ውስጥ አንድ የሚረብሸው ጥያቄ ይመላለስ ነበር። መዝሙረ ዳዊትን ሲያነብ "በቤቴ ውስጥ ለዘለዓለም እኖር ዘንድ..." የሚለውን ቃል ያያል፤ በሌላ ቦታም "መላእክት ዕረፍት ሳይኖራቸው ለዘለዓለም ያ…
የውኃ ጠባይ ለስላሳ ነው፣ የድንጋይ ጠባይ ጠጣር ነው፡፡ ነገር ግን ውኃ በጠርሙስ ተደርጉ ከድንጋዩ በላይ ከተያዘና ውኃ የሚያጠንጠባጥብ ከሆነ፣ ቀስ በቀስ ድንጋዩ መሰባበሩ አይቀርም፡፡ ቃለ እግዚአብሔርም ለስላሳ ነው፤ ልቡናችን ደግሞ ጠጣር ነው፡፡ ነገር ግን ሰው ቃለ እግዚአብሔርን አዘውትሮ የሚሰማ ከሆነ ልቡናው ከ…
Отзывов пока нет
Будьте первым, кто поделится мнением об этом канале.
. . ምስማሮቹ ከወጉት በላይ እኔ በኃጢያቴ ክፉኛ ወጋሁት። ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ✞ @Mikre_haymanot ✞ ✞⌲ ˢʰᵃʳᵉ
"ጌታችን በመስቀል ላይ እጆቹን የዘረጋው፣ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ያሉትን የዓለም ሕዝቦች ሁሉ ወደ አንድ የፍቅር እቅፉ ለመሰብሰብ ነው። መስቀል የፍቅሩ መገለጫ፣ የድነታችንም ማረጋገጫ ነው።" ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ✞ @Mikre_haymanot ✞ ✞⌲…
እግዚአብሔር እንደ ቂመኛ እና እንደ ተበቃይ የሚጠላው የለም። ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ✞ @Mikre_haymanot ✞ ✞⌲ ˢʰᵃʳᵉ
ይህን ሳይሰሙ ሕማማትን አያሳልፉ! / የበረሃ አባቶች በእንባ የፃፉት የሕማማት ምስጢር👇 https://youtu.be/vijmSSJaYyg
«ጌታ ሆይ! አንተ በፈጠርከው ምድር ላይ መቆሚያ አጣህ፤ እኛ ግን በምድር ላይ ሰፊ ቤት እንሠራለን። አንተ የዓለማት ጌታ ሆነህ ሳለህ የሾክ አክሊል ደፋህ፤ እኛ ግን የአፈር ትሎች ሆነን ሳለን የወርቅ አክሊል እንመኛለን። አንተ ርዕሰ ሕይወት (የሕይወት ራስ) ሆነህ ሳለህ በመስቀል ላይ ተጠማሁ አልህ፤ ሐሞት ነክ…