This channel serves as a critical information hub for the Ethiopian student community, publishing timely updates on national exit exams (Grade 12), university admission processes (like Unity and AASTU), and government policy changes regarding tuition and fees. It features study tips, life advice, and direct links to official result websites and administrative notices. The content focuses on bridging the information gap between students and the Ministry of Education.
Provides consistent, valuable updates on the Ethiopian education system with decent engagement, though much content is reposting official announcements.
Ethiopian high school and university students (ages 16-30), parents, and educators looking for academic updates.
mixed
regular news updates
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎ…
#MoE የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ 25 የክልል ከተሞች ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው። በወረቀት ከሚሰጠው ፈተና በተጨማሪ የሚሰጠው የኦንላይን ፈተና ተማሪዎች ከቦታ ቦታ ሳይጓጓዙ በየአካባቢያቸው ቤተሰቦቻቸው ጋር እያደሩ ፈተናውን እንዲወስዱ እንደሚያስችላቸው የትምህርት ሚኒስትር ዴኤ…
Nessuna recensione
Sii il primo a condividere la tua esperienza con questo canale.
neutral
#ETA በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የተላለፈባቸውን ውሳኔ ተግባራዊ ባላደረጉና በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ተሰማርተው በሚገኙ 52 ተቋማት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ባለሥልጣኑ ጠየቀ፡፡ ባለሥልጣኑ በቀን 16/07/2018 ዓ.ም ለሁሉም ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤቶች፣ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳ…
#ማሳሰቢያ የዲግሪ ሰርተፍኬት ለዩንቨርስቲዎች መላኩ የተረጋገጠ ሲሆን ዩንቨርስቲዎች ከዛሬ ጀምሮ ቴምፖ መስጠት ጀምረዋል የመውጫ ፈተና በተመለከተ ላለፉ ተማሪዎች ብቻ ይሰጣል ተብሏል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! https://t.me/te…
#NationalExam #Grade12 " መጋቢት 15/2018 ዓ/ም ከቀኑ 11 ሰዓት 30 ላይ ሲስተሙን እንዘጋለን ፤ ከዚያ በኋላ ማንም መመዝገብ አይችልም " - እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) 🗓 የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጫ ትክክለኛ ጊዜው ገና ባይጸድቅም ፈተናው ሰኔ ውስጥ እንደሚሰጥ ተጠቁሟል ! የትምህርት ም…
#ምላሽ #ExitExam " የ11 ሺሕ 785 ተማሪዎች የዲሲፕሊን ኬዝ አጋጥሟል። የ817 ተማሪዎች ውጤት ሙሉ በሙሉ ' Disqualified ' ነው። የፈተና ሰዓት ያልተገበሩ 2,076 ልጆችም Disqualified ነው " - እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ➡️ " አቴንዳሳቸው በአግባቡ ሪፖርት ሳይሆን ተፈትነናል ያሉ ወደ 9…
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ምዝገባ እየተካሄደ እንደሚገኝ ተገለጸ። የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል። ተፈታኞች በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ምዝገባ ማካሄድ እንዳለባቸው ያሳሰበው አገልግሎቱ፤ በተለይም በግላቸ…