በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለክረምት ልዩ የመምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ስልጠና የተመደባችሁ ወደ ተቋሙ መግቢያ ቀን ነገ ሐምሌ 21/2016 ከጠዋት 2፡00-6፡00 በዋናው ሬጅስትራር ሕንጻ መሆኑ ተገልጿል፡፡ (ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል፡፡) @minster_of_education
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። በክልሉ የ8ኛ ክፍል የማለፊያ ዝቅተኛ ነጥብ 50 በመቶ ሲሆን፤ ለአካል ጉዳተኞች 45 በመቶ እንደሆነ ተገልጿል። በዚህም በክልሉ 110,772 መደበኛ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የወሰዱ ሲሆን፤ 48,728 ወይም 44 በ…
Nessuna recensione
Sii il primo a condividere la tua esperienza con questo canale.
#ጥቆማ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኒካል አስሲታንቶችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ ➤ የሥራ መደብ፦ ቴክኒካል አስሲታንት ➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ ሦስት (3) ➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ የመጀመሪያ ዲግሪ (BSc in Medical Laboratory Science) ➤ የሥራ ልምድ፦ 0 ዓመት ➤ የቅጥር ሁ…
በድሬዳዋ አስተዳደር ለ634 መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፈቃድ ምዘና ተሰጥቷል፡፡ ከምዘናው በሚገኝ ውጤት መሰረት በመጪው ክረምት ስልጠና ለሚያስፈልጋቸው መምህራንና አመራሮች ልዩ የአቅም ግንባታ ስልጠና እንደሚዘጋጅ የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሱልጣን አልይ ገልፀዋል። በሚኒስትሮች ምክር ቤት…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 1,463 መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፍቃድ ምዘና ወስደዋል፡፡ በክልሉ ሦስቱም ዞኖች፣ በ23 የፈተና ጣቢያዎች የተሰጠውን ምዘና፤ የአንደኛ፣ የመካከለኛ እና የሁለተኛ ደረጃ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች መውሰዳቸው ተገልጿል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ10 ሺህ በላይ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ትናንት የተሰጠውን የሙያ ፍቃድ ምዘና ወስደዋል፡፡ መምህራኑ በክልሉ በተዘጋጁ 20 የመፈተኛ ጣቢያዎች የሙያ ብቃት ማሻሻያ ምዘናውን መውሰዳቸው ተገልጿል።
በሀረሪ ክልል 312 መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፍቃድ ምዘና ወስደዋል፡፡ መምህራኑ በክልሉ በተዘጋጁ ሦስት የኦንላይን የመፈተኛ ማዕከላት የሙያ ብቃት ምዘናውን መውሰዳቸው ተገልጿል። ከጽሑፍ ምዘናው በኋላ የማህደረ ተግባር ምዘና ወስደው ብቁ ለሚሆኑ መምህራን እና የትምህርት አመራሮች የዕውቅና…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ አድርጓል። የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል መደበኛ ተማሪዎች መቁረጫ ነጥብ 50 እና ከዚያ በላይ፣ ለአርብቶ አደር አካባቢ ተማሪዎች 48 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች 45 እና ከዚያ በላይ መሆኑን የቢ…
ምን እየሰሩ ነው 👨💼👨💼
Enjoy our content? Advertise on this channel and reach a highly engaged audience! 👉🏻 It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user…
Got scammed in telegram bots? refund TON in @refundton_obot