ቻናሉ ከ2016 ጀምሮ የቼልሲ ክለብን ያጠናክራል። ተጫዋቾች ዝውውር፣ የአሰልጣኞች ዜናዎች፣ የጨዋታ ውጤቶች፣ የአማካይ ታሪኮች እና የስታቲስቲክስ መረጃዎችን ያቀርባል። ከSky Sports፣ Fabrizio Romano፣ BBC Sport እና ሌሎች ጠንካራ ምንጮች መረጃዎችን በማጠናቀር ከራሱ ዝርዝር ትንተና ጋር ያቀርባል። በየቀኑ በርካታ ፖስቶችን በኢሞጂ እና 'SHARE' ትግበራዎች በማስደንቅ የሚያቀርብ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ቼልሲ ደጋፊዎች ትልቅ ማህበረሰብ ያለው ነው።
Consistently posts sourced football news with proper attribution to major outlets like Sky Sports and Fabrizio Romano, though engagement rate is relatively low compared to subscriber count suggesting some inactive accounts.
የቼልሲ ክለብ ኢትዮጵያዊ ደጋፊዎች እና የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተከታታዮች፣ ብዙውን በአማርኛ ተናጋሪ የእግር ኳስ ፍቅር እና ተከታታዮች፣ ዕድሜያቸው 18-35 ያህል።
news
daily news
ባለፉት 10 አመታት ከተጫዋቾች ሽያጭ ብዙ ገቢ ካገኙ ክለቦች ውስጥ ክለባችን 1.30 ቢልየን ዮሮ በማግኘት ቀዳሚው ነው። ክለባችን ከማውጣት በተጨማሪም ብዙ ተጫዋቾችን በመሸጥ ፋይናንሱን በማስተካከል የሚስተካከለው የለም። ክለባችን ገዢ ብቻ ነው ለሚሉት ላኩላቸው🤝 SHARE @ET_CHELSEA_FANS SHARE…
📊 ቼልሲ በዘንድሮው የውድድር ዘመን ከሜዳው ውጪ 6 ጨዋታ አሸንፎ 19 ነጥብ በመሰብሰብ እና 23 ጎሎች በማስቆጠር ከፍተኛው ነው። ይሄ የሚያሳየው ከሜዳ ውጪ በምናረገው ጨዋታ ያለንን ጥንጋሬ እና የማሸነፍ ንፃሬ ነው ዛሬስ ? 🔗 Opta Analyst #EveChe SHARE @ET_CHELSEA_FANS SHARE…
Nessuna recensione
Sii il primo a condividere la tua esperienza con questo canale.
mixed
🚨 ሮማን አብራሞቪች የቻምፒዮንስ ሊግ አሸናፊ የነበሩ ሶስት የተለያዩ አሰልጣኞችን ሾመዋል ነገር ግን ብሉኮ ከሾማቸው አራት የቼልሲ ዋና አሰልጣኞች መካከል ሦስቱ በስታምፎርድ ብሪጅ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን እስኪያደርጉ ድረስ በውድድሩ ላይ አንድም ጨዋታ እንኳን አሰልጥነው አያውቁም። liam_twomey) SHARE…
🗣️ ሚክ ብራውን፡ "ሊያም ሮዘኒዮር ትንሽ ጫና ውስጥ እንዳለ ግልጽ ነው።" "ከቼልሲ ስራ ቢሰናበት፣ ክሪስታል ፓላስ እሱን የሚያየው ክለብ ነው ምክንያቱም ወደ ቼልሲ ከመምጣቱ በፊት ለረጅም ጊዜ የሱ አድናቂዎች ነበሩ።" SHARE @ET_CHELSEA_FANS SHARE @ET_CHELSEA_FANS
‼️ ኢንዞ በተለይም በሚቀጥለው የውድድር ዘመን ለቻምፒዮንስ ሊግ ብቁ ከሆኑ በቼልሲ እንደሚቆይ መናገር እፈልጋለሁ። ኢንዞ ፈርናንዴዝ ሁልጊዜ ማለት ይቻላል የሚገኝ በመሆኑ እና በዚህ የውድድር ዘመን በሁሉም ውድድሮች ላይ ለክለቡ በጎል ተሳትፎ በጆአዎ ፔድሮ ብቻ ስለሚበለጥ ከፍተኛ ኪሳራ ያስከትላል። እንደ ቁጥር ስ…
🗣️ ሮናልድ ኮማን (የኔዘርላንድስ አሰልጣኝ) ስለ ጆርል ሃቶ፡ "ወደ ቼልሲ መዘዋወር ላይ ሲደርስ ደወለልኝ ከዚያም ለእሱ ዝግጁ መሆን አለመሆኑ ላይ አወራን" "እሱ በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ ነው እና ገና 20 ዓመቱ ነው። እሱ በሆነ ምክንያት ነው ወደ እነሱ የተዘዋወረው ምክንያቱም በቼልሲ ብዙ ጨዋታዎችን ይጫወታል…
ኤንዞ ፈርናንዴዝ በዚህ የውድድር ዘመን ለክለብ እና ለብሔራዊ ቡድን ! • 48 ጨዋታ • 12 ጎሎች • 7 አሲስቶች በ48 ጨዋታዎች 19 የጎል ተሳትፎ። SHARE @ET_CHELSEA_FANS SHARE @ET_CHELSEA_FANS