This channel aggregates continuous information regarding housing projects, real estate updates, government tenders, and land lot auctions in Addis Ababa. It covers relevant economic topics such as fuel prices, electricity costs, banking regulations, and tax policies affecting the property market. It serves as a vital resource for contractors, investors, and residents looking for official announcements, legal requirements, and infrastructure developments in the city.
Comprehensive aggregator of housing and urban development news, government tenders, and economic updates with high engagement metrics.
Residents of Addis Ababa, real estate developers, contractors, and citizens interested in housing policy and infrastructure updates.
mixed
regular updates
Belum ada ulasan
Jadilah yang pertama berbagi pengalaman Anda dengan kanal ini.
neutral
የአለም የነዳጅ ዋጋን መነሻ በማድረግ ከመጋቢት 23/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሠዓት ጀምሮ የሁሉም የነዳጅ ምርቶች የአዲስ አበባ ከተማ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዚህ በላይ በተቀመጠው ሠንጠረዥ መሠረት ተግባራዊ እንዲደረግ በመንግሥት ተወሰነ።
የነዳጅ ስርጭት ቅደም ተከተል ወጣ መንግሥት ከፍተኛ የአቅርቦት እጥረት በታየበት ነዳጅ ስርጭት ላይ የቅደመ ተከተል መመሪያ አውጥሏል፡፡ ነዳጅ ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባት አዳጋች መሆኑን በይፋ የገለጸው መንግሥት፣ የኢትዮጵያ የዕለት አቅርቦት ከ9.2 ወደ 4.5 ሚሊዮን ሊትር መቀነሱን አስታቋል፡፡ ኢትዮጵያ ከመካከለ…
መንግሥት መሠረታዊ ካልሆኑ ሥራዎች ውጪ ያሉ ሠራተኞች የዓመት ዕረፍት እንዲወጡ መመሪያ አስተላለፈ በሀገሪቱ ያጋጠመውን የነዳጅ አቅርቦት እጥረትና በትራንስፖርት ዘርፉ ላይ የሚታየውን ጫና ለመቀነስ፣ የመንግሥት ተቋማትና የልማት ድርጅቶች መሠረታዊ ተግባራት ላይ ያልተሰማሩ ሠራተኞቻቸውን የዓመት ዕረፍት እንዲያስወጡ መ…
ካሉት 41 ባቡሮች ውስጥ ከ21 በላዯቹ በብልሽት ምክንያት እንደቆሙ የሚታወቀው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር በዚህ የነዳጅ እጥረት ወቅት እንኳን በኤሌትሪክ የሚሰሩትን ባቡሮቹን አድሶ ወይም ተጨማሪ ባቡሮችን ገዝቶ የህብረተሰቡን የትራንስፖርት እጥረት ይቀርፍ ይሆን??? ይህን የትራንስፖርት ዘርፍ ካለበት ከ…
በዜጎች ላይ የ1.7 ቢሊዮን ብር ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩት ክስ ተመሰረተባቸው የፊንቴክ ኢንቨስትመንት የግል ድርጅት መስራችና ባለቤቶች የሆኑት ዳንኤል ዮሃንስ ኢየሱስ እና ግርማይ ገብረሚካኤል ይህደጎ የተባሉ ተጠርጣሪዎች፣ ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን በመጠቀም ከ1,200 በላይ ዜጎችን በማጭበርበር የ1.7 ቢ…
🎯🔈🔈🔈🎯 የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶችን በጨረታ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ተገንብተው የተጠናቀቁ ፦ ➡️ 3,146 የመኖሪያ ቤቶችን ➡️ 306 የንግድ ቤቶችን በድምሩ 3,452 ቤቶችን ባሉበት ሁኔታ ለጨረታ ቀርበዋል
ለ70/30 የጋራ መኖሪያ ቤት ማህበራት በሙሉ 070/30 የጋራ መኖሪያ ቤት ልማት ማህበራት ተደራጅታችሁ ለምትገኙ የፕሮግራሙ በተለያዩ ፕሮግራም 054 ተጠቃሚዎች ምክንያቶች የእጣ ማውጫ ቀን በመራዘሙ ምክንያት በርካታ አባላት ጥያቄ እያቀረቡ ይገኛሉ፡፡ስለሆነም በቀጣይ ሳምንት ውስጥ፤የእጣ ማውጣቱን ስነ ስርዓት ለማከ…
የቤት እድለኞችን ውል የማዋዋል ጊዜ እስከ ግንቦት 30/2015 ዓ.ም ድረስ ተራዘመ የ14ኛው ዙር የ20/80 እና የ3ኛው ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት እድለኞች ውል የማዋዋል ሂደት እሰከ ግንቦት 30/2015 ባሉ የስራ ቀናት /ቅዳሜ ግማሽ ቀንን ጨምሮ/ መራዘሙን በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ቤሮ የቤቶች ልማት…
እስከ ግንቦት 7 አጠናቁ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በ14ተኛው ዙር የ20/80 እና በ3ተኛው ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ አውጥቶ ለባለ ዕድለኞች ለማሰተላለፍ ከጥር 1 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 26/2015ዓ.ም ለ60 የስራ ቀናት ውል ሲያዋውል መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በ…
የአዲስ አበባ መምህራን የቤት ባለቤት የሚሆኑበት ዕድል መመቻቸቱ ተገለጸ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥር የሚተዳደሩ የመንግሥት ትምህር ቤቶች መምህራን ያነሱትን የቤት ጥያቄ ተከትሎ፣ የከተማ አስተዳደሩ መምህራን በማኅበር ተደራጅተው ቤት መገንባት የሚችሉበትን ሁኔታ ማመቻቸቱ ተሰምቷል፡፡ በዚሁ መሰረት ቤት የ…