በአማርኛ የሚተላለፍ የዜና ማጠቃለያ ሰርጥ። ዋና ይዘቶች የኢራን እና የእስራኤል ግጭት፣ የአሜሪካ ፖሊሲዎች (ትራምፕ)፣ በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ፣ የቡና ወጭ ንግድ እና ሌሎች አገር ውስጥ ዜናዎችን ይሸፍናል። በቀን ብዙ ጊዜ በሰበር ዜና መልክ (ሰበር‼️)፣ ኢሞጂዎች እና አጭር ጽሑፎች የሚቀርብ። የሌሎች ምንጮችን ዜናዎች በመደጋገም እና በመተላለፍ ላይ የተመሠረተ።
High-volume news aggregation with strong engagement but relies on sensationalist headlines and reposting rather than original reporting.
Ethiopian speakers aged 25-50 following current affairs, geopolitics, and domestic policy updates. Includes professionals and urban population interested in both local Ethiopian issues (fuel, coffee) and international conflicts affecting the region.
news
multiple times daily (breaking news style)
mixed
NGAT‼️ በዚህ ወር ለሚሰጠው የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ያድርጉ❗❗ ምዝገባው ከጥር 05-15/2018 ዓ.ም የመመዝገቢያ ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ (ሊንኩ ክፍ…
ቴዎድሮስ ተሾመ እንደ ዲፕሎማት! ታዋቂው የፊልም ባለሙያ ቴዎድሮስ ተሾመ፤ በአባይ ወንዝ እና በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያለውን የኢትዮጵያን ጽኑ አቋም የሚገልጽ ግልጽ ደብዳቤ ለፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሰራጨ። ቴዎድሮስ በደብዳቤው ፕሬዝዳንቱ ስለ አባይ ጉዳይ ያለውን እውነታ እንዲረዱ አሳስቧል። * ተፈጥ…
هنوز نظری وجود ندارد
اولین نفری باشید که تجربه خود با این کانال را به اشتراک میگذارد.
አሜሪካ ትላንት መጋቢት 22/2018 ዓ.ም ምሽት በኢራን ኢስፋሃን (Isfahan) በሚገኘው የኢራን አብዮታዊ ጋርድ (IRGC) ከመሬት በታች ያለ የባሊስቲክ ሚሳኤል እና የትጥቅ ማከማቻ ላይ፣ ጥልቅ ቦታዎችን ሰርገው የሚገቡ “ባንከር-በስተር” (Bunker-buster) ቦምቦችን መጠቀሟን አረጋገጠች። ጥቃቱም ማከማቻው…
በነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደገ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ከዛሬ 12 ሰአት ጀምሮ የነዳጅ ዋጋ በድጋሚ ጭማሪ ተደርጓል የሚኒስትሮች ምክር ቤት ታህሳስ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገዉ 3ኛ መደበኛ ስብሰባ ባስተላለፈዉ የነዳጅ ዉጤቶች የዋጋ ግንባታ የአፈፃፀም ዉሳኔ መሠረት የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በየጊዜዉ እየተከለሰ ስራ ላይ…
በፋሲካ በዓል ዋዜማ ላይ ኢራን ጥቃቱን ልታጠናክር ትችላለች ስትል እስራኤል አስታወቀች እሮብ ከጠዋት ጀምሮ በማዕከላዊ እስራኤል ከጥቃት ነዋሪዎች እንዲያመልጡ የማስጠንቀቂያ ድምጽ ሲያስተጋባ ዉሏል፡፡ከቴል አቪቭ በስተምስራቅ በምትገኘው በቢኒ ብራክ አካባቢ፣ እስራኤላውያን በ11 የተለያዩ ቦታዎች ላይ የሚሳኤል ፍርስራ…
የቡና ምርት ወጭ ንግድን ለማሳለጥ በደረቅ ወደቦች ያሉ ኮንቴነሮች በፍጥነት እንዲወጡ ተጠየቀ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው የጸጥታ መደፍረስ ምክንያት የባህር ትራንስፖርት እንቅስቃሴ በመገደቡ፣ በኢትዮጵያ የወጭ ንግድ ላይ የባዶ ኮንቴነር እጥረት ማጋጠሙ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ እን…
ኢራን የኤሎን ማስክ ንብረት የሆነውን ስታርሊንክ 'የማጥቃት ህጋዊ' መብት እንዳላት አስታወቀች የኢራን መንግስት መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት የዩናይትድ ስቴትስ ቢሊየነር ኢሎን ማስክ የሳተላይት ኢንተርኔት መሠረተ ልማት፣ ስታርሊንክ፣ በክፍለ ግዛቱ ያለው ንብረት አሁን "ከኢራን ህጋዊ" ኢላማዎች መካከል ነው ብለዋል…