TIKVAH-SPORT avatar

TIKVAH-SPORT— Telegram Channel

@tikvahethsportChannelAM
Открыть в Telegram

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ስፖርት ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የስፖርታዊ መረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው። በዚህ ቻናል ሀገራዊ እና አለም አቀፋዊ የስፖርት መረጃዎች ይዳሰሱበታል። ለመረጃ እና ማስታወቂያ +251926797469

ПубличныйEthiopiasportsОбновлён 28 март 2026
О канале8/10

ይህ ቻናል የቲክቫህ (ተስፋ) ስፖርት ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እና የስፖርታዊ መረጃ መለዋወጫ መድረክ ሲሆን፣ በአማርኛ ቋንቋ የአገር ውስጥ እና አለም አቀፍ የስፖርት ዜናዎችን ያቀርባል። በተለያዩ የአውሮፓ ሊጎች (ፕሪሚየር ሊግ፣ ላሊጋ፣ ሴሪ አ)، የአፍሪካ ዋንጫ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎች ላይ ዝርዝር ሪፖርቶችን፣ በቀጥታ የጨዋታ ዝመናዎችን፣ የተጫዋቾች ዝውውሮች እና የአሰልጣኞች አስተያየቶችን ያስተላልፋል። ከስፖርት መረጃዎች ጎን ለጎን የማስታወቂያ እና የአልባሳት ሽያጭ መረጃዎችን ያካትታል።

Ethiopia, Africa, GlobalСпортНовостиРегиональныеfootballsoccerEthiopian national teamPremier Leaguetransfer newsAFCONWorld CupLa LigaSerie A
Возраст
6y 9m
Созданиюнь 2019
Подписчики
278.3K
день0
Публикации
14.3K
вчера0
неделя106
месяц962
Ср. охват поста
55.1K
ERR19.8%
ER0.60%
Индекс цитирования
Каналов1
Упоминаний2
Репостов85.5K
Вовлечённость
Ср. просмотров55.1K
Ср. пересылок10
Ср. реакций323
Охват / Вовлечённость
ERR19.82%
ER0.60%
Premium
Постов в неделю
вчера 0неделя 106месяц 962
0502026-02-282026-03-052026-03-102026-03-152026-03-202026-03-252026-03-27

የማህበራዊ ሚዲያ ኮንተንት ክሪኤተር ነዎት? ከዩቲዩብ እና ከሌሎች ማህበራዊ ሚዲያ መተግበሪያዎች የሚላክልዎ የማረጋገጫ ደብዳቤ፣ የክፍያ ማስታወቂያ ወይም ሌሎች አስፈላጊ ሰነዶች በአድራሻ እጦት ምክንያት አልደርስ ብሎት ተጨንቀዋል? አሁን ግን መፍትሄ አለ! የኢትዮጵያ ፖስታ የ“Virtual P.O. Box” (ሳጥን…

Mar 7, 2026118.7K3631

ማንችስተር ዩናይትድ የሊጉን መሪ ረቷል ! በፕሪሚየር ሊግ መርሐግብር ማንችስተር ዩናይትድ ከአርሰናል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 3ለ2 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። የማንችስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ምቤሞ ፓትሪክ ዶርጉ እና ማቲውስ ኩንያ ማስቆጠር ችለዋል። የአርሰናልን ግቦች ማርቲኔዝ በራሱ መረብ ላይ እና ሜ…

Jan 25, 202685.2K1402.2K

90 ' አርሰናል 2 - 3 ማንችስተር ዩናይትድ ⚽ ማርቲኔዝ ( በራስ ላይ )     ⚽ ምቤሞ ⚽ ሜሪኖ                           ⚽ ዶርጉ                                      ⚽ ኩንያ @tikvahethsport     @kidusyoftahe

Jan 25, 202678.6K1051.1K

“ ማድሪድን ማሰልጠን እፈልጋለሁ “ ኤሪክ ቺሌ የናይጄሪያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ኤሪክ ቺሌ በቀጣይ ሪያል ማድሪድን የማሰልጠን ህልም እንዳላቸው ተናግረዋል። አሰልጣኝ ኤሪክ ቺሌ ሲናገሩም “ ህልሜ ሪያል ማድሪድን ያሰለጠነ የመጀመሪያው አፍሪካዊ አሰልጣኝ መሆን ነው “ ሲሉ ገልጸዋል። በናይጄሪያ ስላለባቸው…

Feb 9, 202678.6K141.3K

“ አርሰናል በራሳቸው ህግ እየተጫወቱ እንዳለ ይሰማኛል “ ፋቢያን ሁርዝለር “ ያልጠበኩት ድርጊት ነው “ ሚኬል አርቴታ “ ፕሪምየር ሊጉ መፍትሔ ሊያበጅ ይገባል “ የብራይተን ዋና አሰልጣኝ ፋቢያን ሁርዝለር የተጋጣሚያቸውን አርሰናል የጨዋታ መንገድ ተችተዋል። ፋቢያን ሁርዝለር ሲናገሩም “ በዚህ የጨዋታ…

Mar 4, 202677.6K47
Рейтингиchannels / AM
ДеньНеделяМесяцГодВсё время
Подписчики#16из 53
Публикации#10из 28#10из 44#7из 52#5из 53
Цитирования#13из 35