ኲሉ ይትከኀል! እውነት እላችኋለሁ ፥ ይህን ተራራ ተነሥተህ ወደ ባሕር ተወርወር ብትሉት ፥ በልባችሁም ባትጠራጠሩ ፥ ብታምኑም እንደ ተናገራችሁት ይሆናል ። ስለዚህ እላችኋለሁ ፥ “ አምናችሁ የምትጸልዩትንና የምትለምኑትንም ሁሉ ታገኛላችሁ ይሆንላችሁማል” ማርቆስ. ም 11 ፥ 23 - 27
暂无评价
成为第一个分享此频道体验的人。