About this channel
8/10ኢቲዮ-መረጃ® በአዲስ አበባ እና ዋሺንግተን ዲሲ የሚገኝ ዜና እና ሚዲያ ኩባንያ ነው። በቴሌግራም በከፍተኛ ዘገባ የሚታወቀው ይህ ቻናል የኢትዮጵያን ፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ስፖርት፣ ወንጀል እና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶችን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ዕለታዊ እና ወቅታዊ ዜናዎችን ያቀርባል። የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ፣ የመንግስት ሹመቶች፣ የፊንቴክ ማጭበርበር እና የአፍሪካ ዋንጫ ውድድሮችን ጨምሮ ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት ያሰራጫል።
Professional news coverage with consistent high-volume posting and strong engagement, though occasionally mixes in real estate advertisements.
Ethiopians domestically and in the diaspora (particularly Washington DC area), professionals and general public following daily current affairs, politics, and breaking news. Age range 20-50.
news
daily news, breaking news updates
neutral
Subscriber Growth
Mentioned Channels
Posts per Week
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ!! የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያና ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ:- ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 2014/15 የኢትዮ ዩኒቨርሲቲ መግቢያና የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ወደ ተመደቡበት ካምፖስ ጉዞ ሲያደርጉ #መያዝ #የተፈቀደላቸው፣#መያዝ #የተከለከሉ እና #የጊዜ #ሠሌዳ እንደ…
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሠሌዳ ይፋ ሆነ!! የትምህርት ሚኒስቴር የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሠሌዳ ይፋ አደረገ። በዚህ መሠረት *በመጀመሪያ ዙር የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ከመስከረም 26 እስከ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች…
ስለ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና! ከ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጋር በተያያዘ በአለፈው ዓመት የተስተዋሉ የተለያዩ እንከኖች በዚህኛው ዓመት መስተካከላቸውን የትምሕርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ምዝገባው በማንዋል በመሆኑ ተፈጥሮ የነበረውን የተፈታኞች መረጃ አያያዝ ጥራት ጉድለት ለማረም ዘንድ…
በአዳማ ስጋ በሚቆርጥበት ቢላ የሬስቶራንቱን ስራ አስኪያጅ በስለት ወግቶ የገደለው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ! በአዳማ ከተማ ደምበላ ክፍለከተማ የአንድ ሬስቶራንት ስራ አስኪያጅ በስለት ተወግታ መገደሏን ተከትሎ ተጠርጣሪዉን ግለሰብ ፖሊስ በተከራየበት ሆቴል ውስጥ በወለጪቲ ከተማ መያዙን አስታውቋል። በአዳማ ከ…
“ከታገቱ ተማሪዎችም መካከል የተወሰኑት የተጠየቀዉን ክፍያ ከፍለው ተለቀዋል” - ኢሰመጉ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ ሲጓዙ በታጣቂዎች ከታገቱ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች መካከል “የተወሰኑት ተማሪዎች የተጠየቀዉን ክፍያ መክፈል በመቻላቸው መለቀቃቸውን” አስታወቀ። ከታገቱ…
Reviews
No reviews yet
Be the first to share your experience with this channel.
Rankings
channels / EN| Day | Week | Month | Year | All time | |
|---|---|---|---|---|---|
| Subscribers | — | — | — | — | #3881of 35.9K |
| Mentions | — | — | — | — | #9960of 14.2K |