የኢትዮጵያ መሠረተ ልማትና ኮንስትራክሽን ሳምንት 2026 የመንግስት ተቋማት፣ የግል ዘርፍ፣ የልማት አጋሮች እና ባለሙያዎችን የሚያካትት የአራት ቀናት ብሔራዊና ዓለም አቀፍ መድረክ ነው። ከ ሚያዚያ 9–12፣ 2018 ዓ.ም. (April 17–20, 2026) በ አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር የሚካሄደው ይህ ሳምንት፣ የመሠረተ ልማት ዘርፉን ስኬቶች ለማሳየት፣ ከተገኙ ተሞክሮዎች ለመማር እና ከፍተኛ
暂无评价
成为第一个分享此频道体验的人。