በኢትዮጵያ ውስጥ በሚከሰቱ የፖለቲካ፣ የፀጥታ እና የኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ያተኩረ ዜና ምንጭ። ከፌዴራል መንግስት እና ከክልሎች ጋር የተያያዙ ዜናዎችን፣ የሀገሪቱን የውጭ ግንኙነቶች፣ እንዲሁም ከኤርትራ፣ ሱዳን፣ ሶማሊያ እና ሌሎች ጎረቤቶች ጋር ያሉ ጉዳዮችን ይከታተላል። በብዙ ሰዓታት ውስጥ ብዙ ዜናዎችን በማስተላለፍ እና ከተለያዩ ምንጮች (ቢቢሲ፣ አፍሪካን ኮንፊደንሻል፣ አፍሪካ ኢንተለጀንስ) በመቁረጥ ለታዳሚዎቹ ያቀርባል።
Professional news aggregation with multiple daily posts citing reputable international and local sources, though mostly reposts and digests rather than original investigative reporting.
Ethiopian adults interested in current affairs, politics, and regional geopolitics, likely aged 25-50, including journalists, analysts, government employees, and politically engaged citizens following federal and regional dynamics.
news
multiple daily updates, active 24/7 news cycle
47 የጤና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ 👉 የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ አስመልክቶ ያወጣውን መግለጫ ሙሉ ይዘት እንደሚከተለው ቀርቧል። ሰሞኑን የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የመብት ጥያቄ ሽፋን በማድረግ በሀገራችን ትርምስ እንዲፈጠር ከሚሠሩ ኃይሎች ጋር በማበር ሕገ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ጋር በስልክ ተወያዩ፤ በጅቡቲም የሦስትዮሽ ውይይት ተካሄደ ከሰሞኑ በምሥራቁ የሀገሪቱ ክፍል ሐረር እና ድሬዳዋ ጉብኝት ሲያደርጉ የሰነበቱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ ትናንት በጅቡቲ ዋና ከተማ ከጅቡቲ እና ከሶማሊያ ፕሬዝዳንቶች ጋር…
Ще немає відгуків
Будьте першим, хто поділиться враженнями про цей канал.
neutral
የሶማሊ ክልል መንግስት “ተገንጣይ” እና “አሸባሪ” በሚሉ ጊዜ ያለፈባቸው ፍርጃዎች እንደማይሸማቀቅ ገለጸ። የክልሉ መንግስት ሰሞኑን በክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ላይ ሲናፈሱ የነበሩ አሉባልታዎችን እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ባወጣው መግለጫ፤ ክልሉን በስም ማጥፋት እየወነጀሉ ያሉት ኃይሎች ሀገር ለማፍ…
ኢራን ሳይጠበቅ ኬንያን አስጠነቀቀች ናይሮቢ ኬንያ የሚገኘው የኢራን ኤምባሲ፣ ኬንያ ከአሜሪካና ከእስራኤል ጋር በምታደርገው ግንኙነት ላይ ጥንቃቄ እንድታደርግና በኢራን ላይ በሚሰነዘሩ ጥቃቶች ላይ ተባባሪ እንዳትሆን የሚል ጠጠር ያለ ማስጠንቀቂያ አዘል መግለጫ አውጥቷል። ኤምባሲው መጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ባ…
መንግሥት መሠረታዊ ካልሆኑ ሥራዎች ውጪ ያሉ ሠራተኞች የዓመት ዕረፍት እንዲወጡ መመሪያ አስተላለፈ በሀገሪቱ ያጋጠመውን የነዳጅ አቅርቦት እጥረትና በትራንስፖርት ዘርፉ ላይ የሚታየውን ጫና ለመቀነስ፣ የመንግሥት ተቋማትና የልማት ድርጅቶች መሠረታዊ ተግባራት ላይ ያልተሰማሩ ሠራተኞቻቸውን የዓመት ዕረፍት እንዲያስወጡ መ…
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት መስራቾችና ግብረ-አበሮቻቸው ሕዝቡን ለማጭበርበር የተጠቀሙባቸው ዋና ዋና ውሸቶችና ስልቶች ለማስታወቂያ ባለሙያዎቹ እያንዳንዳቸው 8 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ ዘመናዊ መኪናዎችን በስጦታ በመስጠት ማስታወቂያው ይበልጥ አሳማኝ እንዲሆን የ(Money Laundering) ሥራ ሰርተዋል። ድርጅ…
የኦፌኮ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና በ7ኛው አገራዊ ምርጫ ሙሉ በሙሉ የማይሳተፉት "አስቻይ ሁኔታ ባለመኖሩ ነው" አሉ። ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ፓርቲያቸው ኦፌኮ በምርጫው 6 እጩዎችን ብቻ ያቀረበው እንደ ፓርቲ ህልውናው እንዳይሰረዝ ለማድረግ ብቻ እንደሆነ ገልጸዋል። ሊቀመንበሩ…