ሳምንታዊ መልዕክት! ብልፅግና ህዝብን ያዳምጣል፤ ችግርን ይፈታል በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው የመደመር መንግሥት “የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ቃል ህዝባዊ የውይይት መድረኮች እያካሄደ ይገኛል፡፡ ለተከታታይ ሁለት ሳምንት በመዲናችን አዲስ አበባ አስራ አንዱም ክ/ከተሞች እና በሁሉም የ…
“የአፍሪካ ቀንድ እንዳይቀደድ የተሰፋ፤ እንዳይጣመር የተቀፈደደ አከባቢ ነው፡፡ እንዳንለያይ አንዳይነት ዘር፣ አንድ አይነት ቋንቋ፣ አንድ አይነት ባህል አለን፤ እንዳንጣመርና አብረን እንዳንሰራ ደግሞ ብዙዎቻችን ብሄራዊ ጥቅማችን ላይ አይደለም እየሰራን ያለነው፡፡ ከፍተኛ ጣልቃ ገብነት ከፍተኛ ፉክክር ያለበት አከባቢ…
Ще немає відгуків
Будьте першим, хто поділиться враженнями про цей канал.
"በታሪካዊ ጠላቶቻችንና በእኛ ድክመት የተዘረጉ ወጥመዶች መበጣጠስ አለባቸው"
መጋቢት 24 የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ከፍታ ጅማሮ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም የለውጡ መንግሥት ሀገራዊ ኃላፊነትን የተረከበበት ታሪካዊ ቀን ሲሆን፣ በተለይም በውጭ ግንኙነትና በዲፕሎማሲው ዘርፍ አዲስና ብሩህ ምዕራፍ የተበሰረበት ዕለት ነው፡፡ ባለፉት ስምንት የለውጥ ዓመታት ኢትዮጵያ የነበረባትን የዲፕሎማሲ ከበባ በ…
የኢትዮጵያ አዲሱ የዲፕሎማሲ አድማስ እና የመደመር ድሎች በአሁኑ ወቅት ዓለማችን በአንድ ዋልታ ረገጥ ሥርዓት ማክተሚያ እና በባለብዙ ዋልታ ሥርዓት መባቻ ላይ ትገኛለች። ይህ ሽግግር ለታዳጊ አገራት፣ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ቀጠናዊ ኃይሎች፣ አዳዲስ የዲፕሎማሲ ዕድሎችን ይዞ መጥቷል። በዚህ ፈጣንና ተለዋዋጭ የ…
የብልጽግና አዲሱ መንገድ፡ የመደመር ርዕዮት፤ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ጉዟችን ረጅም ታሪክ ውስጥ የሌሎችን ሀገራት ርዕዮተ ዓለም በመቅዳትና ያንኑ ገቢራዊ ለማድረግ ብዙ ጊዜዋን አሳልፋለች። ከሌሎች ሀገራት የተቀዳውን ርዕዮት ለማስከበር ስንል ያገኘነው ውጤት ድህነት፣ ቂምና ቁርሾ፣ መፈራረስ፣ መካረር፣ ጽንፈኝነት እና ውድ…
የወንዝ ዳርቻ ልማት ለልጆቻችን ኩራት፣ የነገዋ ኢትዮጵያ አዲስ መልክ ነው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
https://www.facebook.com/share/v/1BHgbSSxbQ/