ጾመ ነነዌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአጽዋማት ቀኖና መሠረት ሰባት የዐዋጅ ጾም አጽዋማት አሉ። ከሰባቱ አጽዋማት አንዷ በዕለታት ተወሳክና በዓመቱ መጥቅዕ ድምር ውጤት ወይም በመባጃ ሐመር የምትውለዋ ጾመ ነነዌ ናት። ጾመ ሰብአ ነነዌ (የነነዌ ሰዎች ጾም) የምትጾመው ለሦስት ቀናት ነው፡፡…
የባለ ዕድለኞች ዕጣ ቁጥሮች ይፋ ሆነ ኅዳር ፳፩/፳፻፲፰ ዓ.ም ማኅበረ ቅዱሳን በግቢ ጉባኤያት ለሚፈጽመው አገልግሎቶች የሚውል ለአባላት፣ ለግቢ ጉባኤ ተማሪዎችና ለደጋፊ ምእመናን ˝ዘመኑን የዋጀ ንቁ ትውልድ ለቤተ ክርስቲያን በሚል ርእስ ሲሰራጭ የቆየውና ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም፣ ግብጽና ወደ ኢት…
Ще немає відгуків
Будьте першим, хто поділиться враженнями про цей канал.
፪. ዕለተ ሠሉስ ሀ. የጥያቄ ቀን፡- ዕለተ ሠሉስ የጥያቄ ቀን በመባል ይታወቃል፤ ምክንያቱም ሹመትን ወይም ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰኞ ዕለት ባደረገው አንጽሖተ ቤተ መቅደስ በዚች ዕለት ስለ ሥልጣኑ በጸሐፍት ፈሪሳውያን ተጠይቋል፡፡ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ያቀረቡለት ጥያቄም ‹‹…
https://www.youtube.com/live/_GoCerU5Enw?si=9X6cmRfA7-xuWYXF
ሰሙነ ሕማማት ሰሙነ ሕማማት ተብሎ የሚጠራው ወቅት ከዐቢይ ጾም መጨረሻ ከሆሣዕና ዋዜማ ጀምሮ እስከ ትንሣኤ ባሉት ቀናት ውስጥ ያለው ሳምንት ነው፡፡ ነቢዩ ኢሳይያስ ይህንን ወቅት አስመልክቶ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ‹‹ውእቱ ነሥአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ፤ እርሱ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ፤ ሕማማችንንም ተሸከመ፤››…
ዕለተ በኮቴት ወልቂጤ ማእከል ሥር የሚገኝ አረቅጥ ወረዳ ማእከል
“ሆሣዕና በአርያም” (ማቴ.፳፩፥፱) ሆሣዕና በዕብራይስጥ ቋንቋ ሆሺያና ማለት ሲሆን መድኃኒት፣ ጌታ ሆይ አሁን አድን፣አሁን ታደግ የሚል ትርጉም አለው። እንደ ልቤ ብሎ የጠራው ነቢዩ ዳዊት በመዝሙሩ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ እንዲታደግ "አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አድን፤ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አቅና" እያለ ሲማ…