This channel publishes research-based articles primarily in Amharic, analyzing the differences and unity between Islam and Christianity. The author employs a comparative linguistic approach, defining religious terms by analyzing their etymology in Amharic, Ge'ez, Arabic, Hebrew, and Greek. It serves as an educational resource for students of theology, those interested in Islamic studies, and individuals seeking to understand religious texts through academic research.
High-quality original content featuring deep linguistic and theological research, though it lacks engagement reactions.
Islamic scholars, theology students, and comparative religion enthusiasts in Ethiopia and the diaspora interested in linguistic analysis of religious texts.
education
regular
ለመጪው ትውልድ የሚሆን መተግበሪያ"Application" እና ድረ ገጽ"Website" ሁለት ወንድሞች ሠርተው አበርክተዋል። በዱዓችሁ አትርሷቸው! ለአንድሮይድ ተጠቃሚዎች https://play.google.com/store/apps/details?id=net.wahidcom&pli=1 ለiOS ተጠቃሚዎች https://apps.…
በቅርብ ቀን ኢንሻ አሏህ! ማንም ሚሽነሪ ተነስቶ "ኢየሱስ ያድናል" በማለት የኩፍር እና የሺርክ ጎጆ ሠርቶ አይፈለፍላትም።
ብዙ ባል በባይብል በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 4፥3 ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስት፣ አራት አራት አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው፡፡ مِّنَ النِّ…
Wala pang mga review
Maging una sa pagbabahagi ng iyong karanasan sa channel na ito.
neutral
ዒድ አደባባይ "አብዮት አደባባይ" የመንግሥት አደባባይ ሲሆን ይህ አደባባይ መስቀለኞች ክርስቲያን በዓመት አንዴ የመስቀል ደመራ ስለሚያረጉበት ለእነርሱ "መስቀል አደባባይ" ነው፣ ዋቄፈታዎች ዓመታዊ በዓላቸው በዚያ ስለሚያከብሩ "ኢሬቻ አደባባይ" ነው፣ እኛም ሙሥሊሞች ደግሞ በዓመት ሁለት ጊዜ የዒድ ጊዜ ዒዳችንን…
የበደለኛዋን እና የጉልበተኛዋን አሜሪካ መጨረሻ አሏህ በዕድሜዬ ሳያሳየኝ አይውሰደኝ! አሚን። أَلَا لَعْنَةُ اللَّهِ عَلَى الظَّالِمِينَ
የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን በተለምዶ ኦንሊይ ጂሰስ የሚባሉት "አካል" የሚለውን ቃል ሁልጊዜ የሚረዱት "ተክለ ሰውነት"Body" "ሶማ" σῶμα "ጀሠድ" جَسَد በሚል እንጂ "አካል" የሚለውን "ቀዋሜ ማንነት"Person" "ፕሮሶፓን" πρόσωπον "ሸኽስ" شَخْص በሚል አይረዱትም፥ "አካል" የሚለው የግዕዝ ቃል…
“ሷሊሕ” صَالِح ማለት “መልካም” ወይም ጻዲቅ” ማለት ሲሆን የሷሊሕ ብዙ ቁጥር “ሷሊሒን” صَّالِحِين ማለትም “መልካሞች” ወይም “ጻድቃን” ማለት ነው፦ 3፥114 በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያምናሉ፣ በጽድቅ ነገርም ያዛሉ፣ ከመጥፎ ነገርም ይከለክላሉ፣ በበጎ ሥራዎችም ይጣደፋሉ፡፡ እነዚያም ከመልካሞቹ ናቸው…
ነጃሺይ በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 5፥83 ወደ መልክተኛውም የተወረደውን ቁርኣን በሰሙ ጊዜ እውነቱን ከማወቃቸው የተነሳ ዓይኖቻቸው እንባን ሲያፈሱ ታያለህ፡፡ «ጌታችን ሆይ! አመንን ከመስካሪዎቹም ጋር ጻፈን » ይላሉ፡፡ وَإِذَا سَمِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَى…
ነቢዩ ኢሥራኢል በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 3፥93 ተውራት ከመወረድዋ በፊት ኢሥራኢል በራሱ ላይ እርም ካደረገው ነገር በስተቀር ምግብ ሁሉ ለኢሥራኢል ልጆች የተፈቀደ ነበር፡፡ كُلُّ الطَّعَامِ كَانَ حِلًّا لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ إِلَّا مَا…
በቅርብ ቀን ኢንሻ አሏህ! ማንም ሚሽነሪ ተነስቶ "ኢየሱስ ያድናል" በማለት የኩፍር እና የሺርክ ጎጆ ሠርቶ አይፈለፍላትም።
የቁርኣን ማስጠንቀቂያ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው። 34፥28 አንተንም "ለሰዎች ሁሉ በመላ" አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِّلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا "ነዝር" نَذْر…
አስካሪ መጠጥ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 2፥219 አእምሮን ከሚቃወም መጠጥ እና ከቁማር ይጠይቁሃል፡፡ «በሁለቱም ውስጥ ታላቅ ኃጢኣት እና ለሰዎች ጥቅሞች አሉባቸው፡፡ ግን ኃጢኣታቸው ከጥቅማቸው በጣም ትልቅ ነው» በላቸው፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْخَمْرِ وَال…
ሴት እርሻ ናት! በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 2፥223 ሴቶቻችሁ ለእናንተ እርሻ ናቸው፥ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹኔታ ድረሱ፡፡ نِسَاؤُكُمْ حَرْثٌ لَّكُمْ فَأْتُوا حَرْثَكُمْ أَنَّىٰ شِئْتُمْ በቁርኣን አምላካችን አሏህ ወንድ ለሴት "ልብስ…