This is the official Amharic-language service of Deutsche Welle (DW), providing a mix of international news, Ethiopian domestic politics, and regional crises (such as Sudan and Tigray). The channel covers social issues, refugees, technology, and sports, linking to full articles on the main DW site. It is a reliable source for Amharic speakers in Ethiopia and the diaspora interested in professional journalism.
High-quality, reliable journalism from a major international broadcaster with substantial reach and credibility.
Ethiopian nationals and the Amharic-speaking diaspora, aged 20-60, interested in politics, current affairs, and reliable news sources.
news
daily news updates
neutral
«የኢትዮጵያ ጤና ሰራተኞች እንግልት መቆም አለበት» ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት ዶ/ር ዳንኤል ፈንታነህ በባህርዳር ከተማ መታሰሩ ተሰማ የኢትዮጵያ ባለስልጣናት የጤና ሰራተኞቻቸውን እንግልት ማቆም እንዳለባቸው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት «ሂውማን ራይትስ ዎች» (HRW) ዛሬ ይፋ…
https://p.dw.com/p/4u3wQ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
https://p.dw.com/p/4mK8y?maca=amh-RED-Telegram-dwcom@dwamharicbot
Wala pang mga review
Maging una sa pagbabahagi ng iyong karanasan sa channel na ito.
ፍቅር እስከ መቃብርን በሥዕል የገለጠው ሰዓሊ ነጋልኝ ሉሌ ፍቅር እስከ መቃብር ረጅም ልብወለድ ድርሰት ከታተመ 60 ዓመት ሞልቶታል። መጽሐፉ በወጋየሁ ንጋቱ ተተርኮ ትውልድ ከልቡ አድምጦታል። ባለዋሽንቱ አፈወርቅ ዮሃንስ የሠሩለት የትረካው ማጀቢያ ሙዚቃም ዘመን አይሽሬ ነው። "ፍቅር እስከ መቃብር" የሚለው የትረካው…
ተጽእኖው የጎላው የነዳጅ እጥረት በኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ውስጥ የነዳጅ እጥረቱ ተባብሷል፤ በተለይም የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ባስከተለው ተጽእኖ የተነሳ ። የነዳጅ እጥረቱ ከፍተኛ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶችንም እያስከተለ መሆኑ ተገልጧል ፡፡ በነዳጅ እጥረቱ የተነሳ ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ ከፍተኛ እክል እየተ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በደጋፊው ፊት ዛሬ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ ያደርጋል የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታውን ከሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ቡድን ጋር ዛሬ ከቀኑ 10፡00 ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም ያከናውናል ። ሞሮኮ ውስጥ በተከናወነው የመጀመሪያ ጨዋታ የ…
የሁቲዎች ጥቃትና ማስጠንቀቂያ የአፍሪካ ቀንድን ስጋት ጨምሯል የነዳጅ ማስተላለፊያው የሆርሙዝ ሰርጥ በመዘጋቱ ኢትዮጵያና ሌሎችም የአፍሪካ ቀንድ አገራት ከፍተኛ የነዳጅ እጥረት አጋጥሟቸዋል።የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ካልቆመና የሁቲዎች ተሳትፎ የሚቀጥል ከኾነ ደግም በየመንና በቀይ ባሕር መሀል የሚገኘውና የኤደን ሰላ…
የመጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና በደቡብ ኢትዮጵያ ራዲዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት የወልቂጤ ቅርንጫፍ FM89.2 ሠራተኞች የሥራ ማቆም አድማ መቱ ፡፡ ጋዜጠኞቹ የሥራ ማቆም አድማውን የመቱት መንግሥት ለሠራተኞች ያደረገው የደሞዝ ጭማሪ ተግባራዊ አልተደረገልንም በሚል ነው ፡፡ በ ደቡብ ሱዳን በሚገኝ አንድ…