This official government channel publishes Ethiopian tax policies, revenue statistics, and customs updates in Amharic and English. Content covers digitalization efforts, high-level reforms, and training for officials. It focuses on domestic revenue mobilization and international cooperation, serving as the primary source for revenue-related news and administrative directives.
Consistent official updates with high engagement and substantial subscriber base.
Ethiopian government officials, business owners, and tax payers interested in fiscal policy.
announcements
daily
neutral
ለግብር ከፋዮች በሙሉ! ጥር 07/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) ባለ (QR-Code) ማንዋል ደረሰኝ ከብርሃንና ሰላም ህትመት ትዕዛዝ የጠየቃቹ ውድ ግብር ከፋዮቻችን ከስር ያለውን ሊንክ በመጫን እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥርዎን (TIN) በማስገባት የህትመት ትዕዛዙ ያለበትን ደረጃ ያረጋግጡ። https:/…
#ለኢፋይሊንግ_ሲስተም_ተጠቃሚዎች_በሙሉ ግንቦት 13/2017 ዓ.ም ( የገቢዎች ሚኒስቴር ) የገቢዎች ሚኒስቴር የኢፋይሊንግ ሲስተም የሚሰጠውን አገልግሎት ለማሻሻል የሚያስችሉ የተወሰኑ ማስተካከያዎችን ተግባራዊ አድርጓል። በዚህም መሰረት ከዚህ ቀደም ስትጠቀሙበት ከነበረው https://etax.mor.gov.e…
Nenhuma avaliação ainda
Seja o primeiro a compartilhar sua experiência com este canal.
የተጨማሪ እሴት ታክስ ምጣኔ 15 በመቶ ሆኖ እንዲቀጥል ተወስኗል ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) የገንዘብ ሚኒስቴር በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ማሻሻያ መሰረት የተጨማሪ እሴት ታክስ ምጣኔ 15 በመቶ ሆኖ እንዲቀጥል ተወስኗል አለ፡፡ ነባሩ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ከምጣኔ ውጭ ሌሎች ማሻሻያዎች…
በሰልጥና አቅሙ የተገነብን ባለሞያ ወደ ስራ ማስገባት የሚያስችል አሰራር መፈጠር እንደሚገባ ተገለፀ መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩንቨርሲቲ የታክስ እና የጉምሩክ አስተዳደር የትምህርት ክፍል በገቢዎች ሚኒስቴር በመገኘት ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ጋር የፍላጎት ዳሰሳ…
ከ704 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ መጋቢት 26/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) ከመጋቢት 17 እስከ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም በድሬድዋ፣ አዋሽ እና አዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች በተደረገ ክትትል 669.4 ሚሊዮን ብር የገ…
Ministry of Revenues Holds High Level Discussion with U.S. Delegation on Domestic Revenue Mobilization Reform April 3, 2026 (Ministry of Revenues) H.E. Mrs. Aynalem Nigussie, Minister of Revenu…
እንደ ተቋም ሀገራዊ ተልዕኮን ለማሳካት በሚደረግ ጥረት ሰራተኛው የሥነ-ምግባር ድንብን ማክበር እና መተግበር እንደሚገባ ተገለጸ መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) የገቢዎች ሚኒሰቴር በ2018 በጀት ዓመት ተቋሙን ተቀላቅለው በዋናው መስሪያ ቤት ተመድበው እየሰሩ ለሚገኙ 89 ሙያተኞች፣ በሰራተኞች የሥ…
“ገቢ ለልማት” ጋዜጣ ቁጥር 194 በቅርብ ቀን መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) ውድ የገቢ ለልማት ጋዜጣ አንባቢዎች፤ እንደተለመደው “ገቢ ለልማት” ጋዜጣ ቁጥር 194 ብዙ ጠቃሚ መልእክቶችን ይዞ ይቀርባል፡፡ ይጠብቁን! #ወቅታዊ_እና_የተሟሉ_መረጃዎችን_ለማግኘት፡- #በድረ-ገጽ_እና_ማኅበራዊ_ሚዲ…