Dedicated to Ethiopian Orthodox Tewahedo theology, this channel shares prayers for the Virgin Mary (Mehereni), biblical teachings, and miracle stories. It also features lives of saints and spiritual advice. Despite the inspirational religious content, the channel is frequently cluttered with promotional posts, advertisements, and giveaways.
High volume of religious content mixed with frequent advertisement posts and low engagement.
Ethiopian Orthodox believers and spiritual seekers.
religion, discussion, mixed
daily
positive
"ከሙታን ተነሥቶ ሲኦልን ረግጦ በሞቱ ሞትን ደመሰሰው” (መጽሐፈ ኪዳን) እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሰን! @mehereni_dngl
#በእንተ_ጸሎት_ሐሙስ "ተራሮችን በኃይሉ የሚያስታጥቃቸው ለማገልገል ማበሻ ጨርቅ ታጠቀ፡፡ የባሕርን ውኃ እንደ አቁማዳ የሚሰበስበው በቀላያትም መዝገቦች የሚሾማቸው ርሱ ከወዳጁ ከአልዓዛር ቤት የውኃ ማድጋ አንሥቶ እግሮችን ለማጠብ ያገለግልባት ዘንድ ወደ ኩስኩስት አፈሰሰ፡፡ እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን በሚታጠቡበት ገ…
Nenhuma avaliação ainda
Seja o primeiro a compartilhar sua experiência com este canal.
💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕 [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ…
የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃♀️🏃♂️
🛑 አዳዲሶቹን የአቤል መክብብ መዝሙሮች ጨምሮ የንስሃ መዝሙሮችን ለማግኘት ይቀላቀሉ 👇 https://t.me/yemezmur_getimoche https://t.me/yemezmur_getimoche https://t.me/yemezmur_getimoche
ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው ፤ ሆሳዕና በአርያም እያሉ ይጬኹ ነበር ፦ ማቴ 21 ÷ 9 ሆሳዕና ቃሉ ከሁለት አረማይክ ቃል የወጣ ሲሆን ትርጉሙም "እባክህ እርዳ አሁን አድን" ማለት ነው። ለመላው ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለሆሳዕና በአል በሰላም አደረሳችሁ። ✅ መ…
እምነታችን እንጠብቅ በኛ ሀጥያት ምክንያት ቤተክርስቲያን አትሰደብ !
እምነታችን እንጠብቅ በኛ ሀጥያት ምክንያት ቤተክርስቲያን አትሰደብ !
✟ #ከኃይለኛው_ከእግዚአብሔር_እጅ_በታች_ራሳችሁን_አዋርዱ፤ ✟ ፳፭፤ ከእናንተ ተጨንቆ በቁመቱ ላይ አንድ ክንድ መጨመር የሚችል ማን ነው? ፳፮፤ እንግዲህ ትንሹን ነገር ስንኳ የማትችሉ ከሆናችሁ፥ ስለ ምን በሌላ ትጨነቃላችሁ? የሉቃስ ወንጌል ፲፪ ☨ ፮፤ እንግዲህ በጊዜው ከፍ እንዲያደርጋችሁ ከኃይለኛው ከእግ…
#እንሆኝ_የጌታ_ባርያ እርሷም እንደ ሔዋን "አምላክ እሆናለው"ብላ በትዕቢት በማሰብ ፈንታ "እንሆኝ የጌታ ባርያው" በማለትዋ ሴት የጥፋት ምልክት መሆንዋ ቀርቶ የመዳን ምልክት እንድትሆን አደረገች። ዲ/ን ሄኖክ ኃይለ ልመናዋ ክብሯ የልጇም ቸርነት በእኛ ለዘ…
✤ አንተ ሰው! ወንበዴ፣ ሌባ፣ ዘማዊም ብታይ አትፍረድበት! እንደ ፈያታዊ ዘየማን እኔን ቀድሞ መንግሥተ ሰማያት ይገባ እንደ ሆነ ምን አውቃለሁ ብለህ እለፍ እንጂ። መፅሐፈ ፡ መነኮሳት
እነሆ ለጌታችን መድኃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን ! “እንሆ፤ ለእናንተና ለሕዝቡ ሁሉ ደስታ የሚሆን ታላቅ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ:: እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት ክርስቶስ ጌታ ተወልዶላችኋል።” ሉቃስ 2፥10–11