#ExitExam የመውጫ ፈተና (Exist Exam) የሚሰጥበት ጊዜ ከየካቲት 16 እስከ የካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም መሆኑ ተገለጸ። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባወጣው መርሃ-ግብር መሰረት፣ የ2018 ትምህርት ዘመን አጋማሽ የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) ከየካቲት 16 - 27 ቀ…
Exit Exam ምትፈተኑበት ቀን በየ Department እዚ ላይ ማግኘት ትችላላቹ። ጥር16-27 Exit Exam Schedule ለተፈታኝ ተማሪዎች ሼር አድርጉላቸው። @Exit_Exam_preparationbot💠
Nenhuma avaliação ainda
Seja o primeiro a compartilhar sua experiência com este canal.
#ExitExam ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ዲግሪ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና በሰኔ ወር ለመስጠት አቅዷል፡፡ በሚኒስቴሩ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ በሆኑት እዮብ አየነው (ዶ/ር) በተፈረመና በቀን 24/07/18 ዓ.ም ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋ…
#EAES የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና የሚዘጋጅባቸው የትምህርት አይነቶች እና የክፍል ደረጃዎች ይፋ ሆነዋል። ፈተና የሚሰጥባቸው የትምህርት ዓይነቶች፦ በተፈጥሮ ሳይንስ እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ እና ፊዝክስ በማኅበራዊ ሳይንስ እንግሊዘኛ፣…
በጦርነቱ ምክንያት በደረሰ የ server ችግር ምክንያት ያዘጋጀንላቹ የ exam መዘጋጃ የቴሌግራም ቦት እሁን ላይ እየሰራ ስላልሆነ በሌላ አማራጮች ችግሩን እስክንቀርፍ ትንሽ ይታገሱን።
በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የተሰማሩ 52 የግል ኮሌጆች ታገዱ የኢ. ፌ. ዲ. ሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የተሰጠውን ስልጣንና ተግባር መሰረት በማድረግ የከፍተኛ ትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ባደረገው የክትትልና ቁጥጥር ስራዎች 52 የግል ኮሌጆች ከዘርፉ እንዲወጡ ማድረሱን አስታወቀ፡፡ ተቋማቱ በዳግም ምዝገ…
#WolaitaSodoUniversity የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዳውሮ ታርጫ ካምፓስ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 352 ተማሪዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን ከ2,300 በላይ ተማሪዎች ትናንት…