ማስታወቂያ ********* ጥቅምት 25/2017 ዓም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ኀዳር 09-10/2017 ዓ.ም መሆኑን ይገልጻል፡፡ የምዝገባ ቦታ፦ • የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ • የማህበራዊ ሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንስቲት…
ማስታወቂያ *//* ጥቅምት 3/2018 ዓ/ም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17-18/2018 ዓ.ም መሆኑን እንገልፃለን፡፡ የምዝገባ ቦታ፦ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች - በዋናው ግቢ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች - በቴክኖሎጂ ኢን…
Aún no hay reseñas
Sé el primero en compartir tu experiencia con este canal.
Hawassa University's Academic Calendar 2018
ኮሌጁ ለቤተ-መጽሐፍት እና አስተዳደር ሠራተኞች የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ሰጠ። *//* ሚያዚያ 1/2018 ዓ/ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ለቤተ-መጽሐፍት ሠራተኞችና ፀሐፊዎች የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን የተሻለ የደንበኞች እርካታ ለመፍጠር…
በዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት ክፍል የፌደራሊዝምና ህገ-መንግስት ክበብ ተመሰረተ። *** ሚያዚያ 1/2018 ዓ/ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ የሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት ክፍል በፌደራሊዝም እና የመንግስት ስርአት አስተዳደር ላይ ግንዛቤ የመፍጠር አላማን የያዘ የፌደራሊዝምና ህገ-መንግስት…
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እየተደራጁ ያሉ ዘመናዊ ቤተ-ሙከራዎችን ጎበኙ። *//* መጋቢት 30/2018 ዓ/ም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ባለፉት ሁለት ዓመታት ተገንብተው ከጀርመን መንግስት በተገኘ የዘመናዊ መሣሪያዎች ድጋፍ ማስፋፊያ እየተደረገባቸዉ ያሉ ቤተ-ሙከራዎች የደረ…
UPCOMING SEMINAR Hawassa University NEXT WEEK! DATE: APRIL 16, 2026 VENUE: COLLEGE OF AGRICULTURE TIME: 10:00 AM (4:00 O'CLOCK, Morning) MISS IT NOT! Hawassa University Ever to Excel!
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ተጠሪ ክቡር አቶ አብርሃም ማርሻሎ ባስተላለፉት መልዕክት ምርጫ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ዋነኛ መገለጫና ህዝባዊ ውክልና የሚረጋገጥበት መድረክ መሆኑን ጠቁመው 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ከቀደሙት በበለጠ መልኩ ነፃ፣ ሰላማዊና ፍትሐዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ መንግስት አስፈላጊውን ዝግጅት…