EBC (@ebcnewsnow) is the primary state broadcaster of Ethiopia, delivering daily updates on national politics, government policies, and electoral processes. The channel covers a wide range of topics including infrastructure development, economic reports (banking, tourism, coffee), agricultural advancements, social issues, and sports highlights. It serves as a reliable source for citizens and investors seeking official information regarding administrative regulations, law enforcement operations, and major national events.
Official government channel with consistent, factual reporting on national events; tone is formal and administrative.
Citizens, government officials, and investors interested in Ethiopian national affairs, development projects, and political updates.
mixed
daily updates
በ3 ዓመታት 9.8 ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፦ ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ********** ባለፉት ሶስት ዓመታት 9 ነጥብ 8 ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች እውቀትን መሰረት ያደረገ ቋሚ የሥራ ዕድል በመፍጠር ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የሥራና ክህሎት ሚኒስ…
ኢትዮጵያ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክን 2 ለ 1 አሸነፈች ****************** የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አቻውን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለኢትዮጵያ ግቦቹን በረከት ደስታ እና መሐመድኑር ናስር አስቆጥረዋል፡፡ ጨዋታው ምሽቱን በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ዋና ከተ…
Aún no hay reseñas
Sé el primero en compartir tu experiencia con este canal.
neutral
በኦሮሚያ ክልል ሕገ ወጥ የመኖሪያ ቤትን ወደ ሕጋዊ መስመር የሚያስገባ ደንብ ተግባራዊ ሊደረግ ነው ************ በኦሮሚያ ክልል ዜጎችን የቤት ባለቤት ለማድረግ፣ የከተማ ፕላንን ለማስጠበቅና ከተሜነትን ለማረጋገጥ ያግዛል የተባለ ደንብ መተግበር መጀመሩ ተገለጸ። በክልሉ ካቢኔ ሕገ-ወጥ የከተማ ቤትን ሕጋዊ…
ኢጎር ቱዶር ከቶተንሀም ሆትስፐር ጋር ተለያዩ ************** ክሮሺያዊው አሠልጣኝ በቶተንሀም ቤት አንድም የፕሪሚር ሊግ ጨዋታ ሳያሸንፉ በጋራ ስምምነት ተለያይተዋል። የቀድሞው የጁቬንቱስ አሠልጣኝ ካደረጓቸው አምስት የሊግ ጨዋታዎች አቻ የተለያዩት ከሊቭፑል ጋር ብቻ ሲሆን በአራቱ ጨዋታዎች ደግሞ ተሸንፈዋል…
ኢራን የፓኪስታን ሰንደቅ ዓላማ የያዙ 20 ተጨማሪ መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ እንዲያልፉ ፈቀደች *************************** ኢራን በፓኪስታን ስም የተመዘገቡ 20 ተጨማሪ መርከቦች ለሳምንታት ተዘግቶ በቆየው የሆርሙዝ ሰርጥ በኩል እንዲያልፉ መስማማቷን ፓኪስታን አረጋገጠች። የፓኪስታን የውጭ ጉዳይ…
የኢትዮጵያ የትንሳኤ ጉዞ፦ ከመጋቢት እስከ መጋቢት የከፍታና የብርሃን ስምንት ዓመታት ************ በኢትዮጵያ ዘመናዊ የታሪክ አውድ ውስጥ መጋቢት ወር የድልና የነፃነት ተምሳሌት ነው። ጥንት በየካቲት ወር መጨረሻ ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ኩራት የታወጀበት ነው። በ21ኛው ክፍለ ዘመን ደግሞ መጋቢት 24 ቀን 20…
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50 ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓሉን በታላላቅ የምረቃና የዐውደ ርዕይ ኩነቶች አከበረ ************************** ግማሽ ክፍለ ዘመን ያስቆጠረውን የስኬት ጉዞ በተለያዩ ተግባራት እያከበረ የሚገኘው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን፣ ዛሬ ሶስት አበይት ኩነቶችን በይፋ አከናውኗል፦ ✅…