ለቸኮለ! ቅዳሜ፣ መጋቢት 13/2017 ዓ፣ም የዋዜማ ዕለታዊ ዜናዎች 1፤ በኦሮሚያ ከልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሱሉልታ ወረዳ ከጎርፎ ከተማ ወጣ ብሎ ባለ ሥፍራ፣ ታጣቂዎች ትናንት ከቀኑ 10 ሰዓት ገደማ በሁለት ተሽከርካሪዎች ላይ በፈጸሙት እገታ 40 ያህል ተሳፋሪዎችን አፍነው መውሰዳቸውን ዋዜማ ሰምታለች። እገታው በተለ…
ዕለቱ እንዲህ ውሎ አምሽቷል! ጆሮ ጭዉ የሚያደርገው የአማራ ክልል የትምሕርት ቀውስና የኤርትራው ልዑክ የካይሮ ቆይታ ብቻ አይደለም። ወላይታ እስር አፈናና ወከባ በረታብን እያሉ ነዉ። የባንኮች ብድር ወለድ ጭማሪ መበደርን ፈታኝ እያደረገው ነዉ። ባንኮችን አነጋግረናል። ይኸዉ ዝርዝሩ- https://youtu.be…
لا توجد مراجعات بعد
كن أول من يشارك تجربته مع هذه القناة.
ለቸኮለ! ማክሰኞ፣ መጋቢት 29፣ 2018 ዓ፣ም የዋዜማ ዐበይት ዜናዎች 1፤ የአሜሪካ ዓለማቀፍ የልማት ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚሠጠውን ድጋፍ ከዓመት በፊት ካቋረጠ ወዲህ በተለይ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጨረር ሕክምና የሚፈልጉ በርካታ የካንሰር ታካሚዎች ረጃጅም ሠልፎችን ይዘው እንደሚገኙ ዋዜማ ተመልክታ…
አንጋፋዋ ዲፕሎማት አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። አምባሳደር ቆንጂት በአገልግሎት ዘመናቸው፣ በኦታዋ፣ ካይሮ፣ ቴል አቪቭ እና ቪዬና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ኾነው ያገለገሉ ሲኾን፤ በአፍሪካ ኅብረትና በተባባሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ…
የአሜሪካ ዕርዳታ ከተቋረጠ ከአንድ ዓመት በኋላ… የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (USAID) በስልጣን ላይ ባለው የአሜሪካ አስተዳደር ከተዘጋና አለማቀፍ ድጋፉን ካቋረጠ አንድ ዓመት ደፈነ። በአለም ከልማት ድርጅቱ ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበል በሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኝ የነበረችው ኢትዮጵያ በአንድ ወቅት እስከ…
ለቸኮለ! ሰኞ፣ መጋቢት 28፣ 2018 ዓ፣ም የዋዜማ ዓበይት ዜናዎች 1፤ በ2018/19 የምርት ዘመን በመስኖ ልማት መስፋፋት፣ በተሻሻሉ ዘሮች አጠቃቀም መጨመር በሜካናይዜሽን ሥራዎች የታገዘው የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት 7 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ይደርሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገለጠ። በተያዘው የምርት ዘመን አገሪቱ የም…
ለቸኮለ! ቅዳሜ፣ መጋቢት 26፣ 2018 ዓ፣ም የዋዜማ ዐበይት ዜናዎች 1፤ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የያዘውን የመራጮች የምዝገባ ጊዜ አራዘመ። ቦርዱ፣ ሁለት የበዓል ቀናትን ሳይጨምር የመራጮችን የምዝገባ ቀነ ገደብ እስከ ሚያዝያ 14 ማራዘሙን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። የመራጮች ምዝገባ ቀነ ገደቡን…