For more information! It’s all about education Official minstry of education telegram channel join and get more info About us ✅የተረጋገጠ የትምህርት ደረጃ ለማግኘት እኛን ይከተሉ!! https://www.youtube.com/@minster_of_education Ad:https://telega.io/c/minsterofeducation
በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለክረምት ልዩ የመምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ስልጠና የተመደባችሁ ወደ ተቋሙ መግቢያ ቀን ነገ ሐምሌ 21/2016 ከጠዋት 2፡00-6፡00 በዋናው ሬጅስትራር ሕንጻ መሆኑ ተገልጿል፡፡ (ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል፡፡) @minster_of_education
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። በክልሉ የ8ኛ ክፍል የማለፊያ ዝቅተኛ ነጥብ 50 በመቶ ሲሆን፤ ለአካል ጉዳተኞች 45 በመቶ እንደሆነ ተገልጿል። በዚህም በክልሉ 110,772 መደበኛ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የወሰዱ ሲሆን፤ 48,728 ወይም 44 በ…
لا توجد مراجعات بعد
كن أول من يشارك تجربته مع هذه القناة.
#ጥቆማ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኒካል አስሲታንቶችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ ➤ የሥራ መደብ፦ ቴክኒካል አስሲታንት ➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ ሦስት (3) ➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ የመጀመሪያ ዲግሪ (BSc in Medical Laboratory Science) ➤ የሥራ ልምድ፦ 0 ዓመት ➤ የቅጥር ሁ…
በድሬዳዋ አስተዳደር ለ634 መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፈቃድ ምዘና ተሰጥቷል፡፡ ከምዘናው በሚገኝ ውጤት መሰረት በመጪው ክረምት ስልጠና ለሚያስፈልጋቸው መምህራንና አመራሮች ልዩ የአቅም ግንባታ ስልጠና እንደሚዘጋጅ የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሱልጣን አልይ ገልፀዋል። በሚኒስትሮች ምክር ቤት…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 1,463 መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፍቃድ ምዘና ወስደዋል፡፡ በክልሉ ሦስቱም ዞኖች፣ በ23 የፈተና ጣቢያዎች የተሰጠውን ምዘና፤ የአንደኛ፣ የመካከለኛ እና የሁለተኛ ደረጃ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች መውሰዳቸው ተገልጿል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ10 ሺህ በላይ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ትናንት የተሰጠውን የሙያ ፍቃድ ምዘና ወስደዋል፡፡ መምህራኑ በክልሉ በተዘጋጁ 20 የመፈተኛ ጣቢያዎች የሙያ ብቃት ማሻሻያ ምዘናውን መውሰዳቸው ተገልጿል።