የአዲስ ዓመት መባቻ ድል መስከረም 01/2017 ዓ.ም የፋሽስታዊው አገዛዝ ኩሊ ኃይል ከዘጌ መስመር ወደ ባህርዳር እያቀና እያለ በነበልባል ፋኖዎቻችን በተጣለ ደፈጣ በርካታ የአገዛዙ ኃይል አዲሱን ዓመት በህይወት የማሳለፍ እድል ሳያገኝ መቅረቱን ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል። በዚህ የተበሳጩ ሌሎች…
ጓድ አስረስ ማረ ሰሞኑን አገዛዙ ከቀጠናው ፖለቲካ አንጻር እየሄደበት ያለውን አካሄድና በተለዋዋጩ ቀጠናዊ ፖለቲካ የፋኖን አቋም ፍሰት ባለው አንደበት ድንቅ አድርጎ አቅርቦታል። የፖለቲካዊ መረዳትንና ብስለትን ያየንበት ንግግር ነበር። በርታልን ጓድ!
لا توجد مراجعات بعد
كن أول من يشارك تجربته مع هذه القناة.
በወልቃይት ጉዳይ ዳግም ሞት የሞቱት የከርስ መናኞችን ይመለከታል! ትንሽ ፖለቲካል ሳይንስ ላጠና ወይም እውቀት ላለው ስለ negotiation theory በቀላሉ የሚረዳ ይሆናል። ይህ ቲዮሪ በሳል ፖለቲከኞች እና የበቁ ዲፕሎማቶች የሚከተሉትን አካሄድ በቀላሉ ያስቀምጣል። በሁለት አካላት መካከል ባሉ አለመግባባቶች…
እህል ላሸነፈው ለቀድሞው ጓዳችን ብልጽግና ያማልዳል ባዮቹ እነ እጅ ስጡ፣ እነ ቅንጭር ጌጡ እና ምስጋናው አንዷለም… ይህችን የአገኘሁ ተሻገር ውሳኔ ያለበት ደብዳቤ ሃሳብ ይሰጡ ይሆን? "ቤርቤረሰቦች ይቅር በሉኝ" አለ ምስጌ 🙈 ቤርቤረሰቦች ለምስጌ ይቅርታ እስኪያደርጉለት ድረስ አንድ ነገር እንናገር - ብልጽ…
አሁን ይህ አራዊት ሰራዊት እንዲህ ሲዘባነን፣ 100 አራዊት በ5 ፋኖ ያልተነዳ ዜሮዜሮ አይመስልም?! ገለባ ሁላ… ለማያውቅ ታጠኝ እመት 😀
ትናንት (የካቲት 14/2018 ዓ.ም) በአገዛዙ ሰዎች ዘንድ ከፍተኛ መደናገጥ እንደነበር የምንጮቻችን መረጃ ያስረዳል። እንደምንጫችን ከሆነ "እርግጠኛ የነበሩበት ኃይል ሳይመታባቸው እንዳልቀረ" ግምቱን አስቀምጧል። የእኛ ግምት ደግሞ ለድንጋጤያቸው ምክንያት የሆነው ስፔሻል ፎርስ ብለው አደራጅተው ሰሞኑን ያሰማሩት…
አይመለከተንም! መታወቅ ያለበት መጭው ጦርነት በኦህዴድ እና በኤርትራ መካከል የሚካሄድ ነው። ጉዳዮን ሃገራዊ ተልዕኮና አጀንዳ አስመስለው ለማቅረብ የሚንደፋደፉ ሰዎች፣ መጀመሪያ ኦህዴድን ኢትዮጵያዊ የማድረግ ያልተሰራ ኃላፊነትን ይወጡ። እናም ፍስፍሱ አይመለከተንም፤ ጉዟችን በእራሳችን እቅድ ተሰልቶና ተቃኝቶ ይቀጥላ…